0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMምዕራባዊያን አገሮች ኢራን ባለስልጣናት ላይ ማዕቀብ ጣሉዩናይትድ ስቴትስ ካናዳ እና አውስትሬሊያ ዛሬ ረቡዕ በኢራን ባለስልጣናት ላይ ማዕቀብ ጥለዋል፡፡ ባለስልጣናቱ ማዕቀቡ የተጣለባቸው ከሁለት ዓመታት በፊት ሂጃቧን በተገቢው መንገድ አልተከናነበችም ተብላ በኢራን የሥነ ምግባር ፖሊስ ቁጥጥር ስር በዋለችበት ህይወቷ ካለፈው ከማህሳ አሚኒ ሞት ተከትሎ የተቃውሞ ሰልፎችን በማፈን እና ሰዎችን በማሰር ተሳትፈዋል ተብለው ነው፡፡ በዛሬው ማዕቀብ ተቃዋሚ ሰልፈኞችን በመግደል እና በማሰር እንዲሁም ጋዜጠኞችን በማሰር የተወነጀሉ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMሄዝቦላ ለፍንዳታው አጸፋ አመልሳለሁ ሲል ዛተ“የሄዝቦላህ አባላት የሚጠቀሙባቸውን ኤሊክትሮኒክ የመልዕክት መቀባበያዎች (ፔጀሮች) ያፈነዳች እስራኤል ነች” ሲሉ ሄዝቦላህ እና የሊባኖስ መንግሥት ወንጅለዋታል። ትላንት ማክሰኞ በደረሱት ፍንዳታዎች ሁለት ህጻናትን ጨምሮ ቢያንስ አስራ ሁለት ሰዎች ሲገደሉ ሌሎች ወደ 2800 የሚሆኑ ቆስለዋል፡፡ ሄዝቦላ የጋዛን የሃማስ ታጣቂዎች በመደገፍ ከእስራኤል ጋር መዋጋታችንን እንቀጥላለን ሲል ዛሬ ሐሙስ ተናግሯል፡፡ አክሎም “እስራኤል የሚደርስባትን ከባድ ቅጣት ትጠብቅ” በማለት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM“የጋዛ የሰላም ድርድር ተጠናክሮ ይቀጥላል” የግብጽ ፕሬዚደንትየግብጽ ፕሬዚደንት አብደልፋታህ አል ሲሲ “የጋዛው የሰላም ድርድር ተጠናክሮ ይቀጥላል” ሲሉ ተናገሩ፡፡ የግብጹ መሪ ዛሬ ረቡዕ ከዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንተኒ ብሊንክን ጋር ድርድሮቹ እንዲያንሰራሩ ለማድረግ ስለሚቻልበት መንገድ ተወያይተዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ብሊንክን ወደ ካይሮ የተጓዙት በጋዛ ጦርነት የተኩስ አቁም ስምምነት እንደዲረግ የተያዘው ጥረት ሊባኖስ ውስጥ በደረሱት ፍንዳታዎች ሳቢያ ይብሱን አዳጋች እየሆነ በሄደበት በአሁኑ ወቅት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMሩሲያ እና ኢራን የአሜሪካ መራጮችን ለማደናቀፍና ውሳኔ ለማስቀየር የሚያደርጉት ጥረትየአሜሪካ ባላንጣዎች፣ ከፍተኛ ፉክክር በሚታይበትና በቅርቡ በምታካሂደው ምርጫ ውጤት ላይ ተጽእኖ ለማድረግ ጥረታቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል። የቪኦኤው ብሔራዊ የደህንነት ዘጋቢ ጄፍ ሰልዲን፣ ውስብስብ በሆነ መንገድ በመስፋፋት ላይ ያለውንንና የአሜሪካ ድምጽ ሰጪዎችን ኢላማ ያደረገውን ዘመቻ ቃኝቷል።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየዶናልድ ትረምፕ ግድያ ሙከራ ተጠርጣሪ ክስ ተመሠረተበትበመጪው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሪፐብሊካን ፓርቲው እጩ በሆኑት በቀድሞው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ ላይ የተፈጸመው የግድያ ሙከራ በፖለቲካ ምክንያት ስለሚጸሙ ጥያቄዎች አዳዲስ ጥያቄዎች አስነስቷል። ለፕሬዚደንታዊ ልዩ የደህንነት ጥበቃ አገልግሎት (ሲክሬት ሰርቪስ) ተጨማሪ ገንዘብ እና አቅም እንዲመደብ የዲሞክራቲክ ፓርቲውም የሪፐብሊካን ፓርቲውም አመራሮች ጥሪ አቅርበዋል። የአሜሪካ ድምፅ የምክር ቤታዊ ጉዳዮች ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን ተጨማሪ አላት።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበሰሜን ጎንደር ግጭት ሰዎች መሞታቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት አስታወቁበሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ በመንግስትና በፋኖ ቡድን ታጣቂዎች መካከል ትላንት በነበረው ግጭት ወደ ደባርቅ አጠቃላይ ሆስፒታል ቆስለው ከገቡት ውስጥ ሁለት ሰዎች ሲሞቱ የሶስት አመት ህፃንን ጨምሮ 28 ሰዎች መቁሰላቸውን የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ አስታውቀዋል፡፡ ስራ አስኪያጁ አቶ አለ አምላክ ዛሬ ለአሜሪካ ድምፅ ሲናገሩ ከሟቾቹ ውስጥ አንድ ታጣቂና አንድ ሲቪል ናቸው ብለዋል ::ወደ ሆስፒታል ሳይደርሱ የህፃኑን አባት ጨምሮ ከ7 በላይ ስዎች መሞታቸውን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMጉባኤ ያካሄደው ህወሓት አቶ ጌታቸውን ጨምሮ 16 አመራሮችን ከፓርቲው ማባረሩን ገለፀበዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የሚመራው ቡድን ባካሄደው ጉባኤ የተመረጠው አዲሱ የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ፣ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ 16 አመራሮቹን ከፓርቲው ማባረሩን እና ፖለቲካዊ ስራዎች እንዳይከውኑ ማገዱን አስታወቀ፡፡ በተጨማሪም በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ ያላቸው ኃላፊነት ላይ ማስተካከያ እንዲደረግ እንደሚፈልግ ገልጿል። ታግደዋል ከተባሉ አንዱ እና የክልሉ የኮምዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ሓላፊ አቶ ረዳኢ...0 Comments 0 Shares