• በታሪካዊቷ በጎንደር ከተማ እና በዙሪያዋ በሚገኙ ሌሎች አካባቢዎች ሰሞኑን በመንግሥት ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ከፍተኛ ውጊያ መደረጉን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናገሩ። የሰሜን ጎንደር ዞን መቀመጫ በሆነችው በደባርቅ እንዲሁም በዳባት እና በአምባ ጊዮርጊስ ከተሞች ውጊያው ሲደረግ የሰነበተ ሲሆን፣ ዛሬ ደግሞ በማዕከላዊ ጎንደር ዋና ከተማ በሆነችው ጎንደር የተለያዩ አካባቢዎች የተኩስ ልውውጥ መኖሩን ነዋሪዎቹ አረጋግጠዋል።
    በታሪካዊቷ በጎንደር ከተማ እና በዙሪያዋ በሚገኙ ሌሎች አካባቢዎች ሰሞኑን በመንግሥት ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ከፍተኛ ውጊያ መደረጉን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናገሩ። የሰሜን ጎንደር ዞን መቀመጫ በሆነችው በደባርቅ እንዲሁም በዳባት እና በአምባ ጊዮርጊስ ከተሞች ውጊያው ሲደረግ የሰነበተ ሲሆን፣ ዛሬ ደግሞ በማዕከላዊ ጎንደር ዋና ከተማ በሆነችው ጎንደር የተለያዩ አካባቢዎች የተኩስ ልውውጥ መኖሩን ነዋሪዎቹ አረጋግጠዋል።
    WWW.BBC.COM
    በጎንደር እና በአካባቢው ግጭቶች ሲካሄዱ መሰንበታቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ - BBC News አማርኛ
    በታሪካዊቷ በጎንደር ከተማ እና በዙሪያዋ በሚገኙ ሌሎች አካባቢዎች ሰሞኑን በመንግሥት ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ከፍተኛ ውጊያ መደረጉን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናገሩ። የሰሜን ጎንደር ዞን መቀመጫ በሆነችው በደባርቅ እንዲሁም በዳባት እና በአምባ ጊዮርጊስ ከተሞች ውጊያው ሲደረግ የሰነበተ ሲሆን፣ ዛሬ ደግሞ በማዕከላዊ ጎንደር ዋና ከተማ በሆነችው ጎንደር የተለያዩ አካባቢዎች የተኩስ ልውውጥ መኖሩን ነዋሪዎቹ አረጋግጠዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በጦርነት እየታመሰች ባለችው ሱዳን “በሁሉም አካባቢ ሊባል በሚችል ሁኔታ” ረሃብ መከሰቱን የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ለቢቢሲ ቱደይ ፕሮግራም ተናገሩ።
    በጦርነት እየታመሰች ባለችው ሱዳን “በሁሉም አካባቢ ሊባል በሚችል ሁኔታ” ረሃብ መከሰቱን የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ለቢቢሲ ቱደይ ፕሮግራም ተናገሩ።
    WWW.BBC.COM
    በጦርነት እየታመሰች ባለችው ሱዳን ረሃብ መከሰቱን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ - BBC News አማርኛ
    በጦርነት እየታመሰች ባለችው ሱዳን “በሁሉም አካባቢ ሊባል በሚችል ሁኔታ” ረሃብ መከሰቱን የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ለቢቢሲ ቱደይ ፕሮግራም ተናገሩ።
    0 Comments 0 Shares
  • በቅርቡ በዋነኝነት ሊስፋፋ በሚችል አዲስ የኮቪድ ዝርያ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑን ሳይንቲስቶች ገለጹ።
    በቅርቡ በዋነኝነት ሊስፋፋ በሚችል አዲስ የኮቪድ ዝርያ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑን ሳይንቲስቶች ገለጹ።
    WWW.BBC.COM
    እየተስፋፋ ባለው አዲሱ የኮቪድ ዝርያ በርካቶች እየተያዙ መሆናቸውን ሳይንቲስቶች ገለጹ - BBC News አማርኛ
    በቅርቡ በዋነኝነት ሊስፋፋ በሚችል አዲስ የኮቪድ ዝርያ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑን ሳይንቲስቶች ገለጹ።
    0 Comments 0 Shares
  • የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዛሬ [ማክሰኞ መስከረም 8] ምሽት ይጀምራል። 36 ክለቦች እንደ አዲስ በተዋቀረው ውድድር ላይ ይሳተፋሉ። ቀደም ሲል ለባለትልቁ ጆሮ ዋንጫ ይፋለሙ የነበሩት 32 ቡድኖች ብቻ ነበሩ። ፍጻሜውን ሙኒክ ላይ የሚያደርገውን የዘንድሮውን ዋንጫ ማን ሊያነሳ እንደሚችል የቢቢሲ የእግር ኳስ ተንታኞች ግምታቸውን ሰጥተዋል። የትኛው ቡድን አስገራሚ ውጤት ሊያመጣ እንደሚችል እና ጎልተው ሊወጡ የሚችሉ ተጫዋቾችንም ገምተዋል።
    የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዛሬ [ማክሰኞ መስከረም 8] ምሽት ይጀምራል። 36 ክለቦች እንደ አዲስ በተዋቀረው ውድድር ላይ ይሳተፋሉ። ቀደም ሲል ለባለትልቁ ጆሮ ዋንጫ ይፋለሙ የነበሩት 32 ቡድኖች ብቻ ነበሩ። ፍጻሜውን ሙኒክ ላይ የሚያደርገውን የዘንድሮውን ዋንጫ ማን ሊያነሳ እንደሚችል የቢቢሲ የእግር ኳስ ተንታኞች ግምታቸውን ሰጥተዋል። የትኛው ቡድን አስገራሚ ውጤት ሊያመጣ እንደሚችል እና ጎልተው ሊወጡ የሚችሉ ተጫዋቾችንም ገምተዋል።
    WWW.BBC.COM
    አርሰናል፣ ማንቸስተር ሲቲ፣ ሪያል ማድሪድ...የዘንድሮውን የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ማን ያነሳል? እነማንስ ጎልተው ይወጣሉ? - BBC News አማርኛ
    የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዛሬ [ማክሰኞ መስከረም 8] ምሽት ይጀምራል። 36 ክለቦች እንደ አዲስ በተዋቀረው ውድድር ላይ ይሳተፋሉ። ቀደም ሲል ለባለትልቁ ጆሮ ዋንጫ ይፋለሙ የነበሩት 32 ቡድኖች ብቻ ነበሩ። ፍጻሜውን ሙኒክ ላይ የሚያደርገውን የዘንድሮውን ዋንጫ ማን ሊያነሳ እንደሚችል የቢቢሲ የእግር ኳስ ተንታኞች ግምታቸውን ሰጥተዋል። የትኛው ቡድን አስገራሚ ውጤት ሊያመጣ እንደሚችል እና ጎልተው ሊወጡ የሚችሉ ተጫዋቾችንም ገምተዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) ሊቀ መንበር እና አንጋፋው ፖለቲከኛ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። የፕሮፌሰሩን ማለፍ ያስታወቁት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ “[ፕ/ር በየነ] ረዘም ላለ ጊዜ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውንን ስሰማ ከልብ አዝኛለሁ” ብለዋል።
    የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) ሊቀ መንበር እና አንጋፋው ፖለቲከኛ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። የፕሮፌሰሩን ማለፍ ያስታወቁት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ “[ፕ/ር በየነ] ረዘም ላለ ጊዜ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውንን ስሰማ ከልብ አዝኛለሁ” ብለዋል።
    WWW.BBC.COM
    አንጋፋው ምሁር እና ፖለቲከኛ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ - BBC News አማርኛ
    የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) ሊቀ መንበር እና አንጋፋው ፖለቲከኛ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። የፕሮፌሰሩን ማለፍ ያስታወቁት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ “[ፕ/ር በየነ] ረዘም ላለ ጊዜ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውንን ስሰማ ከልብ አዝኛለሁ” ብለዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው አዲሱ የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ፣ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ 16 ከፍተኛ አመራሮቹን ከፓርቲው ፖለቲካዊ ሥራዎች ማገዱን አስታወቀ። ይህንንም ተከትሎ የታገዱት አመራሮች፣ በህወሓት ውክልና በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ ያላቸው ኃላፊነት ላይ ማስተካከያ እንዲደረግ እንደሚፈልግ ገልጿል።
    በደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው አዲሱ የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ፣ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ 16 ከፍተኛ አመራሮቹን ከፓርቲው ፖለቲካዊ ሥራዎች ማገዱን አስታወቀ። ይህንንም ተከትሎ የታገዱት አመራሮች፣ በህወሓት ውክልና በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ ያላቸው ኃላፊነት ላይ ማስተካከያ እንዲደረግ እንደሚፈልግ ገልጿል።
    WWW.BBC.COM
    በደብረጽዮን የሚመራው ማዕከላዊ ኮሚቴ እነ አቶ ጌታቸውን አገደ፣ ጊዜያዊ አስተዳደሩም እንዲስተካከል ጠየቀ - BBC News አማርኛ
    በደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው አዲሱ የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ፣ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ 16 ከፍተኛ አመራሮቹን ከፓርቲው ፖለቲካዊ ሥራዎች ማገዱን አስታወቀ። ይህንንም ተከትሎ የታገዱት አመራሮች፣ በህወሓት ውክልና በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ ያላቸው ኃላፊነት ላይ ማስተካከያ እንዲደረግ እንደሚፈልግ ገልጿል።
    0 Comments 0 Shares
  • በዋድ አል ኑራህ መንደር በተፈጸመው ጥቃት ቢያንስ 100 ንፁሃን ዜጎች መገደላቸውን በአካባቢው በበጎ ፈቃደኞች የሚንቀሳቀሰው ተቃዋሚ ኮሚቴ ግምቱን አስቀምጧል።
    በዋድ አል ኑራህ መንደር በተፈጸመው ጥቃት ቢያንስ 100 ንፁሃን ዜጎች መገደላቸውን በአካባቢው በበጎ ፈቃደኞች የሚንቀሳቀሰው ተቃዋሚ ኮሚቴ ግምቱን አስቀምጧል።
    WWW.BBC.COM
    በሱዳን ጦርነት አስከፊ ከተባለው እልቂት ጀርባ ያለው ማን ነው? - BBC News አማርኛ
    በዋድ አል ኑራህ መንደር በተፈጸመው ጥቃት ቢያንስ 100 ንፁሃን ዜጎች መገደላቸውን በአካባቢው በበጎ ፈቃደኞች የሚንቀሳቀሰው ተቃዋሚ ኮሚቴ ግምቱን አስቀምጧል።
    0 Comments 0 Shares
  • የፌስቡክ ባለቤት የሆነው ሜታ በሚያስተዳድራቸው የማኅበራዊ ሚዲያ ትስስር ገጾች አማካኝነት ሐሰተኛ መረጃ በማሰራጨት ያልተገባ ተጽእኖ ለመፍጠር እየሞከሩ ነው በሚል በርካታ የሩሲያ መንግሥት የመገናኛ ብዙኃን ተቋማትን ገጽ ዘጋ።
    የፌስቡክ ባለቤት የሆነው ሜታ በሚያስተዳድራቸው የማኅበራዊ ሚዲያ ትስስር ገጾች አማካኝነት ሐሰተኛ መረጃ በማሰራጨት ያልተገባ ተጽእኖ ለመፍጠር እየሞከሩ ነው በሚል በርካታ የሩሲያ መንግሥት የመገናኛ ብዙኃን ተቋማትን ገጽ ዘጋ።
    WWW.BBC.COM
    የፌስቡክ ባለቤት ሜታ የሩሲያውን የመገናኛ ብዙኃን ተቋማትን ከመድረኮቹ አገደ - BBC News አማርኛ
    የፌስቡክ ባለቤት የሆነው ሜታ በሚያስተዳድራቸው የማኅበራዊ ሚዲያ ትስስር ገጾች አማካኝነት ሐሰተኛ መረጃ በማሰራጨት ያልተገባ ተጽእኖ ለመፍጠር እየሞከሩ ነው በሚል በርካታ የሩሲያ መንግሥት የመገናኛ ብዙኃን ተቋማትን ገጽ ዘጋ።
    0 Comments 0 Shares