ባለፉት አራት ዓመታት በአራት ክልሎች ውስጥ በርካታ የድሮን ጥቃቶች ተፈጽመው፤ በርካታ ሰላማዊ ሰዎችም እንደተገደሉ መረጃዎች ያሳያሉ። ከ2013 እስከ ጥር 2016 ዓ.ም. ባሉት ጊዜያት በኢትዮጵያ 144 የተመዘገቡ እና የተረጋገጡ የድሮን ጥቃቶች ተፈጽመዋል። ቢቢሲ ከዓይን እማኞች እና ከተለያዩ ምንጮች ባሰባሰበው መረጃ በተለይም በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች በድሮን ጥቃት በርካታ ሰዎች መገደላቸውን ተረድቷል።
ባለፉት አራት ዓመታት በአራት ክልሎች ውስጥ በርካታ የድሮን ጥቃቶች ተፈጽመው፤ በርካታ ሰላማዊ ሰዎችም እንደተገደሉ መረጃዎች ያሳያሉ። ከ2013 እስከ ጥር 2016 ዓ.ም. ባሉት ጊዜያት በኢትዮጵያ 144 የተመዘገቡ እና የተረጋገጡ የድሮን ጥቃቶች ተፈጽመዋል። ቢቢሲ ከዓይን እማኞች እና ከተለያዩ ምንጮች ባሰባሰበው መረጃ በተለይም በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች በድሮን ጥቃት በርካታ ሰዎች መገደላቸውን ተረድቷል።
0 Comments
0 Shares