• ባለፉት አራት ዓመታት በአራት ክልሎች ውስጥ በርካታ የድሮን ጥቃቶች ተፈጽመው፤ በርካታ ሰላማዊ ሰዎችም እንደተገደሉ መረጃዎች ያሳያሉ። ከ2013 እስከ ጥር 2016 ዓ.ም. ባሉት ጊዜያት በኢትዮጵያ 144 የተመዘገቡ እና የተረጋገጡ የድሮን ጥቃቶች ተፈጽመዋል። ቢቢሲ ከዓይን እማኞች እና ከተለያዩ ምንጮች ባሰባሰበው መረጃ በተለይም በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች በድሮን ጥቃት በርካታ ሰዎች መገደላቸውን ተረድቷል።
    ባለፉት አራት ዓመታት በአራት ክልሎች ውስጥ በርካታ የድሮን ጥቃቶች ተፈጽመው፤ በርካታ ሰላማዊ ሰዎችም እንደተገደሉ መረጃዎች ያሳያሉ። ከ2013 እስከ ጥር 2016 ዓ.ም. ባሉት ጊዜያት በኢትዮጵያ 144 የተመዘገቡ እና የተረጋገጡ የድሮን ጥቃቶች ተፈጽመዋል። ቢቢሲ ከዓይን እማኞች እና ከተለያዩ ምንጮች ባሰባሰበው መረጃ በተለይም በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች በድሮን ጥቃት በርካታ ሰዎች መገደላቸውን ተረድቷል።
    WWW.BBC.COM
    የኢትዮጵያ መንግሥት ለውስጣዊ ግጭት ምን ያህል የድሮን ጥቃት እየተጠቀመ ነው? - BBC News አማርኛ
    ባለፉት አራት ዓመታት በአራት ክልሎች ውስጥ በርካታ የድሮን ጥቃቶች ተፈጽመው፤ በርካታ ሰላማዊ ሰዎችም እንደተገደሉ መረጃዎች ያሳያሉ። ከ2013 እስከ ጥር 2016 ዓ.ም. ባሉት ጊዜያት በኢትዮጵያ 144 የተመዘገቡ እና የተረጋገጡ የድሮን ጥቃቶች ተፈጽመዋል። ቢቢሲ ከዓይን እማኞች እና ከተለያዩ ምንጮች ባሰባሰበው መረጃ በተለይም በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች በድሮን ጥቃት በርካታ ሰዎች መገደላቸውን ተረድቷል።
    0 Comments 0 Shares
  • በአሁኑ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሃድያ ዞን ምሥራቅ ባዶዋቾ ሾኔ ከተማ አቅራቢያ ባለች ገጠራማ መንደር መጋቢት 1942 ዓ.ም. የተወለዱት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ኬንያ ውስጥ በህክምና ላይ ሳሉ በ74 ዓመታቸው አርፈዋል፡፡
    በአሁኑ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሃድያ ዞን ምሥራቅ ባዶዋቾ ሾኔ ከተማ አቅራቢያ ባለች ገጠራማ መንደር መጋቢት 1942 ዓ.ም. የተወለዱት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ኬንያ ውስጥ በህክምና ላይ ሳሉ በ74 ዓመታቸው አርፈዋል፡፡
    WWW.BBC.COM
    ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ በምሁራን እና በፖለቲከኞች እንዴት ይታወሳሉ? - BBC News አማርኛ
    በአሁኑ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሃድያ ዞን ምሥራቅ ባዶዋቾ ሾኔ ከተማ አቅራቢያ ባለች ገጠራማ መንደር መጋቢት 1942 ዓ.ም. የተወለዱት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ኬንያ ውስጥ በህክምና ላይ ሳሉ በ74 ዓመታቸው አርፈዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው እና በላይ ማናዬ ወደ ሙያቸው 'መመለስ ስላልቻሉ' ከአገር መሰደዳቸውን ተናገሩ
    ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው እና በላይ ማናዬ ወደ ሙያቸው 'መመለስ ስላልቻሉ' ከአገር መሰደዳቸውን ተናገሩ
    WWW.BBC.COM
    ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው እና በላይ ማናዬ ወደ ሙያቸው 'መመለስ ስላልቻሉ' ከአገር መሰደዳቸውን ተናገሩ - BBC News አማርኛ
    ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው እና በላይ ማናዬ ወደ ሙያቸው 'መመለስ ስላልቻሉ' ከአገር መሰደዳቸውን ተናገሩ
    0 Comments 0 Shares
  • ሄዝቦላህ ለመረጃ ልውውጥ ሚጠቀምባቸው ‘ፔጀሮች’ ማክሰኞ ዕለት በተመሳሳይ ሰዓት መፈንዳታቸውን ተከትሎ ሊባኖስ ውስጥ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ቆስለዋል። ቢያንስ 9 ሰዎች ተገድለዋል። 2 ሺህ 800 ያህሉ ሲቆስሉ አብዛኛዎቹ ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው ታውቋል። ምንም እንኳን ሄዝቦላህ ባላንጣውን እስራኤልን ተጠያቂ ቢያደርግም ይህ ውስብስብ ጥቃት እንዴት እንደደረሰ ግልጽ አይደለም። የእስራኤል ባለሥልጣናትም እስካሁን አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል። በዚህ ፍንዳታ ዙሪያ እስካሁን የሚታወቁ ጉዳዮችን እንደሚከተለው አጠናቅረናል።
    ሄዝቦላህ ለመረጃ ልውውጥ ሚጠቀምባቸው ‘ፔጀሮች’ ማክሰኞ ዕለት በተመሳሳይ ሰዓት መፈንዳታቸውን ተከትሎ ሊባኖስ ውስጥ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ቆስለዋል። ቢያንስ 9 ሰዎች ተገድለዋል። 2 ሺህ 800 ያህሉ ሲቆስሉ አብዛኛዎቹ ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው ታውቋል። ምንም እንኳን ሄዝቦላህ ባላንጣውን እስራኤልን ተጠያቂ ቢያደርግም ይህ ውስብስብ ጥቃት እንዴት እንደደረሰ ግልጽ አይደለም። የእስራኤል ባለሥልጣናትም እስካሁን አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል። በዚህ ፍንዳታ ዙሪያ እስካሁን የሚታወቁ ጉዳዮችን እንደሚከተለው አጠናቅረናል።
    WWW.BBC.COM
    በእስራኤል የስለላ ተቋም በተመሳሳይ ጊዜ የተፈጸሙ ናቸው የተባሉት በሺዎች የሚቆጠሩ ፍንዳታዎች - BBC News አማርኛ
    ሄዝቦላህ ለመረጃ ልውውጥ ሚጠቀምባቸው ‘ፔጀሮች’ ማክሰኞ ዕለት በተመሳሳይ ሰዓት መፈንዳታቸውን ተከትሎ ሊባኖስ ውስጥ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ቆስለዋል። ቢያንስ 9 ሰዎች ተገድለዋል። 2 ሺህ 800 ያህሉ ሲቆስሉ አብዛኛዎቹ ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው ታውቋል። ምንም እንኳን ሄዝቦላህ ባላንጣውን እስራኤልን ተጠያቂ ቢያደርግም ይህ ውስብስብ ጥቃት እንዴት እንደደረሰ ግልጽ አይደለም። የእስራኤል ባለሥልጣናትም እስካሁን አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል። በዚህ ፍንዳታ ዙሪያ እስካሁን የሚታወቁ ጉዳዮችን እንደሚከተለው አጠናቅረናል።
    0 Comments 0 Shares
  • የደረጃ ሰንጠረዡን ከ1-8 ስምንት ሆነው ያጠናቀቁ ቡድኖች ቀጥታ ወደ ዙር 16 የሚያልፉ ሲሆን ከ9-24 ባለው ደረጃ የሚያጠናቅቁ ደግሞ በደርሶ መልስ ጨዋታ በጥሎ ማለፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ለመሸጋገር ይጫወታሉ።
    የደረጃ ሰንጠረዡን ከ1-8 ስምንት ሆነው ያጠናቀቁ ቡድኖች ቀጥታ ወደ ዙር 16 የሚያልፉ ሲሆን ከ9-24 ባለው ደረጃ የሚያጠናቅቁ ደግሞ በደርሶ መልስ ጨዋታ በጥሎ ማለፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ለመሸጋገር ይጫወታሉ።
    WWW.BBC.COM
    አዲሱ የቻምፒዮንስ ሊግ መርሀ-ግብር እንዴት ነው የሚሠራው? - BBC News አማርኛ
    የደረጃ ሰንጠረዡን ከ1-8 ስምንት ሆነው ያጠናቀቁ ቡድኖች ቀጥታ ወደ ዙር 16 የሚያልፉ ሲሆን ከ9-24 ባለው ደረጃ የሚያጠናቅቁ ደግሞ በደርሶ መልስ ጨዋታ በጥሎ ማለፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ለመሸጋገር ይጫወታሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • በሊባኖስ የሚገኙ የሄዝቦላህ አባላት መረጃ ለመለዋወጥ የሚጠቀሙባቸው በእጅ የሚያዙ 'ፔጄሮች' ፈንድተው አንድ ሕፃንን ጨምሮ ዘጠኝ ሰዎች ሲሞቱ ወደ ሦስት ሺህ የሚጠጉ ሰዎች መቁሰላቸውን የአገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር አስታወቀ።
    በሊባኖስ የሚገኙ የሄዝቦላህ አባላት መረጃ ለመለዋወጥ የሚጠቀሙባቸው በእጅ የሚያዙ 'ፔጄሮች' ፈንድተው አንድ ሕፃንን ጨምሮ ዘጠኝ ሰዎች ሲሞቱ ወደ ሦስት ሺህ የሚጠጉ ሰዎች መቁሰላቸውን የአገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር አስታወቀ።
    WWW.BBC.COM
    ሄዝቦላህ በሊባኖስ 9 ሰዎች ለሞቱበት እና 3 ሺህ የሚደርሱ ለቆሰሉበት ፍንዳታ እስራኤልን ተጠያቂ አደረገ - BBC News አማርኛ
    በሊባኖስ የሚገኙ የሄዝቦላህ አባላት መረጃ ለመለዋወጥ የሚጠቀሙባቸው በእጅ የሚያዙ 'ፔጄሮች' ፈንድተው አንድ ሕፃንን ጨምሮ ዘጠኝ ሰዎች ሲሞቱ ወደ ሦስት ሺህ የሚጠጉ ሰዎች መቁሰላቸውን የአገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር አስታወቀ።
    0 Comments 0 Shares
  • ከሳምንታት በኋላ የሚደረገውን ምርጫ ለሚያስተባብሩ በ17 የአሜሪካ ግዛቶች ለሚገኙ የምርጫ ኃላፊዎች የተላከ እሽግ ፖስታ ላይ ምርመራ እያደረጉ እንደሚገኙ ኤፍቢአይ እና የአሜሪካ ፖስታ አገልግሎት ገለጹ።
    ከሳምንታት በኋላ የሚደረገውን ምርጫ ለሚያስተባብሩ በ17 የአሜሪካ ግዛቶች ለሚገኙ የምርጫ ኃላፊዎች የተላከ እሽግ ፖስታ ላይ ምርመራ እያደረጉ እንደሚገኙ ኤፍቢአይ እና የአሜሪካ ፖስታ አገልግሎት ገለጹ።
    WWW.BBC.COM
    በ17 የአሜሪካ ግዛቶች ለሚገኙ የምርጫ አስፈጻሚዎች ምንነቱ ያልታወቀ እሽግ በፖስታ ተላከ - BBC News አማርኛ
    ከሳምንታት በኋላ የሚደረገውን ምርጫ ለሚያስተባብሩ በ17 የአሜሪካ ግዛቶች ለሚገኙ የምርጫ ኃላፊዎች የተላከ እሽግ ፖስታ ላይ ምርመራ እያደረጉ እንደሚገኙ ኤፍቢአይ እና የአሜሪካ ፖስታ አገልግሎት ገለጹ።
    0 Comments 0 Shares
  • የፍርድ ቤት መዛግብት እንደሚያሳዩት ሾን ኮምብስ በተባለ የመዝገብ ስሙ የሚታወቀው ዲዲ ሴቶች “ያለፈቃዳቸው በተለያዩ ወሲባዊ ድርጊቶች ላይ እንዲሳተፉ አድርጓል”፤ ይህንም ድርጊት ‘ፍሪክ ኦፍስ’ የሚል ስያሜ ሰጥቶታል።
    የፍርድ ቤት መዛግብት እንደሚያሳዩት ሾን ኮምብስ በተባለ የመዝገብ ስሙ የሚታወቀው ዲዲ ሴቶች “ያለፈቃዳቸው በተለያዩ ወሲባዊ ድርጊቶች ላይ እንዲሳተፉ አድርጓል”፤ ይህንም ድርጊት ‘ፍሪክ ኦፍስ’ የሚል ስያሜ ሰጥቶታል።
    WWW.BBC.COM
    ሴቶችን ለወሲብ ንግድ በማዘዋወር ተጠርጥሮ በቁጥጥር ሥር የዋለው አሜሪካዊው ራፐር ዲዲ ዋስትና ተከለከለ - BBC News አማርኛ
    የፍርድ ቤት መዛግብት እንደሚያሳዩት ሾን ኮምብስ በተባለ የመዝገብ ስሙ የሚታወቀው ዲዲ ሴቶች “ያለፈቃዳቸው በተለያዩ ወሲባዊ ድርጊቶች ላይ እንዲሳተፉ አድርጓል”፤ ይህንም ድርጊት ‘ፍሪክ ኦፍስ’ የሚል ስያሜ ሰጥቶታል።
    0 Comments 0 Shares