0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMሞስኮ ኪየቭን በከፍተኛ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ከሰሰችየሩስያ ባለስልጣናት ዩክሬን እሁድ ማለዳ ላይ በሞስኮ እና በቴቨር ክልሎች የኃይል እና የነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካዎችን ጨምሮ በበርካታ የሀገሪቱ ክልሎች ላይ ያነጣጠረ የሰው አልባ አውሮፕላኖችን ጥቃት ማድረሷን ገለጹ ። በመንግስት የሚተዳደረው ታስ የዜና ወኪል ፣ የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴርን ጠቅሶ እንደዘገበው ፣ የሀገሪቱ የአየር መከላከያ አውታሮች 158 ሰው አልባ አውሮፕላኖችን አውድመዋል። ሚኒስቴሩ በቴሌግራም እንዳስታወቀው ከዩክሬን ጋር በሚያዋስኑት የኩርስክ፣...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየኢራኑን ፕሬዚደንት የገደለው የሂሊኮፕተር አደጋ መንስኤ አስቸጋሪ አየር ሁኔታ መሆኑን የመጨረሻው ምርመራ ይፋ አደረገየቀድሞው ኢራን ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ራይሲ የተገደሉበት የሄሊኮፕተር አደጋ በዋነኛነት የተከሰተው ከባድ ጭጋግ በታከለበት (አስቸጋሪ) የአየር ሁኔታ ምክንያት መሆኑን ፣ የመጨረሻ ምርመራ ውጤቶችን ዋቢ ያደረገው የኢራን መንግስት ቴሌቭዥን በዛሬው እለት ዘግቧል። የሀገሪቱ መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ካሜኔ ተተኪ ሊሆኑ ይችላሉ በሚል ሲታዩ የከረሙት ወግ አጥባቂው ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ራይሲ ፣ በግንቦት ወር በአዘርባጃን ድንበር አቅራቢያ በሚገኝ ተራራማ አካባቢ ነበር...0 Comments 0 Shares -
እየሩሳሌም — እስራኤል የ6 ታጋቾችን አስክሬን ጋዛ ውስጥ ማግኘቷን በዛሬው ዕለት አስታወቀች። ከእነዚህ መካከል በሀማስ ከተያዙ እና በእጅጉ ታዋቂ ከነበሩት መካከል አንዱ የነበረው ወጣቱ እስራኤላዊ-አሜሪካዊ ኸርሽ ጎልድበርግ- ፖሊን ይገኝበታል ።ከዓለም መሪዎች ጋር የተገናኙት ወላጆቹ ነጻ እንዲወጣ ግፊት ሲያደርጉ ቆይተዋል ።
የእስራኤል ጦር በስፍራው ከመድረሱ ጥቂት ቀደም ብሎ ስድስቱም ታጋቾች መገደላቸውን አስታውቋል። የታጋቾቹ አስክሬን መገኘት ፣ ብዙ እስራኤላውያን ለ10 ወራት የዘለቀውን ጦርነት ለማቆም ከሃማስ ጋር በሚደረግ ስምምነት ታጋቾችን በህይወት መመለስ ባለመቻላቸው ተጠያቂ ባደረጓቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ላይ ህዝባዊ ተቃውሞ እንዲካሄድ የሚጠይቁ ጥሪዎችን ቀስቀሷል ።ድርድሩ ካለ አንዳች ስምምነት ለወራት መጓተቱ ይታወሳል ።
ኔትንያሁ " ርህራሄ በጎደለው መንገድ " ታጋቾቹን ገድሏል ያሉት ሀማስን ሀገራቸው ተጠያቂ እንደምታደርግ ተናግረዋል። " ታጋቾችን የገደለ ስምምነትን አይሻም " ያሉት ኔትንያሁ ፣ታጣቂውን ቡድን ድርድሩን በማደናቀፍም ከሰዋል ።
ታጣቂዎቹ የ23 ዓመቱን ኸርሽ ጎልድበርግ-ፖሊን እና አራት አጋቾችን ያፈኗቸው ጥቅምት 7 ሀማስ በደቡብ እስራኤል እየተከናወነ በነበረ የሙዚቃ ዝግጅት ላይ ጥቃት በከፈተበት ወቅት ሲሆን ፣ ይህ ክስተት የጦርነቱ መነሾ ሆኗል ።
ከበርክሌይ፣ ካሊፎርኒያ የመጣው ኸርሽ ፣ በፈንጂ ጥቃት ምክንያት ግራ አጇን አጥቷል። በሚያዚያ ወር ላይ ሀማስ ባሰራጨው ቪዲዮ ላይ ኸርሽ በህይወት መኖሩ እና ግራ እጁን እንዳጣ የታየ ሲሆን ፣ በምላሹ መንግስት ታጋቾቹን ለማስለቀቅ የበለጠ እንዲሰራ የሚያሳስብ አዲስ ተቃውሞ በእስራኤል አስነስቷል።
የእስራኤል ጦር በተጨማሪም ፣ከሙዚቃ ዝግጅቱ ላይ የታፈኑት ፣ የ25 ዓመቱ ኦሪ ዳንኢኖ ፣ የ24 ዓመቷ ኤደን የሩሻለሚ ፣ የ27 ዓመቱ አልሞግ ሳሩሲ እና የ33 ዓመቱ አሌክሳንደር ላቦኖቭ ከሟቾች መካከል መሆናቸውን አስታውቋል ። ስድስተኛዋ ሟች የ40 ዓመቷ ካርሜል ጋት ቤሪ ከሚባለው አረሶ አደር ማህበረሰብ የታገተች እንደነበር ተገልጿል ።
አስክሬኖቹ የተገኙት በደቡብ ጋዛ በምትገኘው ራፋ ውስጥ ካለ ዋሻ መሆኑን ጦር አስታውቋል ። ዋሻው ከሳምንት በፊት ካይድ ፋርሃን አልካዲ የተሰኙ የ52 ዓመት ታጋች በሕይወት ከተረፉበት ስፍራ አንድ ኪሎሜትር ርቆ እንደሚገኝ ተነግሯል ።
የወታደራዊው ቃል አቀባይ ሌተናል ኮሎኔል ናዳቭ ሾሻኒ እንዳሉት ሰራዊቱ በአካባቢው ታጋቾች እንዳሉ በወቅቱ ቢያምንም ነገር ግን የተለየ መረጃ እንዳልበረው ገልጸዋል ።ታጋቾችን ሀማስ እንደገደላቸው ጥርጣሬ እንደሌላቸው ተናግረዋል ።
ሀማስ ታጋቾችችን ለመልቀቅ እና በምላሹም ጦርነቱ እንዲቆም ፣ የእስራኤል ኃይሎች እንዲወጡ እና ቁልፍ ሚና ያላቸው ተዋጊዎችን ጨምሮ ከፍተኛ ብዛት ያላቸው ፍልስጤማዊያን እስረኞች እንዲለቀቁ መጠየቁ ይታወሳል ።
አይዛት አል ሪሽቅ የተባሉት የሐማስ ከፍተኛ ባለስልጣን ፣ሀማስ በሐምሌ ወር እንደተስማማበት የገለጸው እና በአሜሪካ የተደገፈውን የተኩስ አቁም ሀሳብ እስራኤል ብትቀበል ኖሮ ታጋቾቹ በህይወት ይተርፉ እንደነበር ተናግረዋል። የታጋቾቹ ቤተሰቦች ሀገሪቱ ውስጥ የሚደረግ እንቅስቃሴ እንዲቆም ጥሪ አቅርበዋል ።
ኔታንያሁ ሀማስ እስኪጠፋ ድረስ ጦርነቱን እንደሚቀጥል ገልፀው ታጋቾቹን ወደ ቤት ለማምጣት ወታደራዊ ግፊት እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል (AP)።
እየሩሳሌም — እስራኤል የ6 ታጋቾችን አስክሬን ጋዛ ውስጥ ማግኘቷን በዛሬው ዕለት አስታወቀች። ከእነዚህ መካከል በሀማስ ከተያዙ እና በእጅጉ ታዋቂ ከነበሩት መካከል አንዱ የነበረው ወጣቱ እስራኤላዊ-አሜሪካዊ ኸርሽ ጎልድበርግ- ፖሊን ይገኝበታል ።ከዓለም መሪዎች ጋር የተገናኙት ወላጆቹ ነጻ እንዲወጣ ግፊት ሲያደርጉ ቆይተዋል ። የእስራኤል ጦር በስፍራው ከመድረሱ ጥቂት ቀደም ብሎ ስድስቱም ታጋቾች መገደላቸውን አስታውቋል። የታጋቾቹ አስክሬን መገኘት ፣ ብዙ እስራኤላውያን ለ10 ወራት የዘለቀውን ጦርነት ለማቆም ከሃማስ ጋር በሚደረግ ስምምነት ታጋቾችን በህይወት መመለስ ባለመቻላቸው ተጠያቂ ባደረጓቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ላይ ህዝባዊ ተቃውሞ እንዲካሄድ የሚጠይቁ ጥሪዎችን ቀስቀሷል ።ድርድሩ ካለ አንዳች ስምምነት ለወራት መጓተቱ ይታወሳል ። ኔትንያሁ " ርህራሄ በጎደለው መንገድ " ታጋቾቹን ገድሏል ያሉት ሀማስን ሀገራቸው ተጠያቂ እንደምታደርግ ተናግረዋል። " ታጋቾችን የገደለ ስምምነትን አይሻም " ያሉት ኔትንያሁ ፣ታጣቂውን ቡድን ድርድሩን በማደናቀፍም ከሰዋል ። ታጣቂዎቹ የ23 ዓመቱን ኸርሽ ጎልድበርግ-ፖሊን እና አራት አጋቾችን ያፈኗቸው ጥቅምት 7 ሀማስ በደቡብ እስራኤል እየተከናወነ በነበረ የሙዚቃ ዝግጅት ላይ ጥቃት በከፈተበት ወቅት ሲሆን ፣ ይህ ክስተት የጦርነቱ መነሾ ሆኗል ። ከበርክሌይ፣ ካሊፎርኒያ የመጣው ኸርሽ ፣ በፈንጂ ጥቃት ምክንያት ግራ አጇን አጥቷል። በሚያዚያ ወር ላይ ሀማስ ባሰራጨው ቪዲዮ ላይ ኸርሽ በህይወት መኖሩ እና ግራ እጁን እንዳጣ የታየ ሲሆን ፣ በምላሹ መንግስት ታጋቾቹን ለማስለቀቅ የበለጠ እንዲሰራ የሚያሳስብ አዲስ ተቃውሞ በእስራኤል አስነስቷል። የእስራኤል ጦር በተጨማሪም ፣ከሙዚቃ ዝግጅቱ ላይ የታፈኑት ፣ የ25 ዓመቱ ኦሪ ዳንኢኖ ፣ የ24 ዓመቷ ኤደን የሩሻለሚ ፣ የ27 ዓመቱ አልሞግ ሳሩሲ እና የ33 ዓመቱ አሌክሳንደር ላቦኖቭ ከሟቾች መካከል መሆናቸውን አስታውቋል ። ስድስተኛዋ ሟች የ40 ዓመቷ ካርሜል ጋት ቤሪ ከሚባለው አረሶ አደር ማህበረሰብ የታገተች እንደነበር ተገልጿል ። አስክሬኖቹ የተገኙት በደቡብ ጋዛ በምትገኘው ራፋ ውስጥ ካለ ዋሻ መሆኑን ጦር አስታውቋል ። ዋሻው ከሳምንት በፊት ካይድ ፋርሃን አልካዲ የተሰኙ የ52 ዓመት ታጋች በሕይወት ከተረፉበት ስፍራ አንድ ኪሎሜትር ርቆ እንደሚገኝ ተነግሯል ። የወታደራዊው ቃል አቀባይ ሌተናል ኮሎኔል ናዳቭ ሾሻኒ እንዳሉት ሰራዊቱ በአካባቢው ታጋቾች እንዳሉ በወቅቱ ቢያምንም ነገር ግን የተለየ መረጃ እንዳልበረው ገልጸዋል ።ታጋቾችን ሀማስ እንደገደላቸው ጥርጣሬ እንደሌላቸው ተናግረዋል ። ሀማስ ታጋቾችችን ለመልቀቅ እና በምላሹም ጦርነቱ እንዲቆም ፣ የእስራኤል ኃይሎች እንዲወጡ እና ቁልፍ ሚና ያላቸው ተዋጊዎችን ጨምሮ ከፍተኛ ብዛት ያላቸው ፍልስጤማዊያን እስረኞች እንዲለቀቁ መጠየቁ ይታወሳል ። አይዛት አል ሪሽቅ የተባሉት የሐማስ ከፍተኛ ባለስልጣን ፣ሀማስ በሐምሌ ወር እንደተስማማበት የገለጸው እና በአሜሪካ የተደገፈውን የተኩስ አቁም ሀሳብ እስራኤል ብትቀበል ኖሮ ታጋቾቹ በህይወት ይተርፉ እንደነበር ተናግረዋል። የታጋቾቹ ቤተሰቦች ሀገሪቱ ውስጥ የሚደረግ እንቅስቃሴ እንዲቆም ጥሪ አቅርበዋል ። ኔታንያሁ ሀማስ እስኪጠፋ ድረስ ጦርነቱን እንደሚቀጥል ገልፀው ታጋቾቹን ወደ ቤት ለማምጣት ወታደራዊ ግፊት እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል (AP)።
AMHARIC.VOANEWS.COMእስራኤላዊ - አሜሪካዊው ኸርሽ ጎልድበርግ-ፖሊን ጨምሮ እስራኤል በጋዛ ውስጥ የ6 ታጋቾችን አስከሬን ማግኘቷ ተገለፀ።እስራኤል የ6 ታጋቾችን አስክሬን ጋዛ ውስጥ ማግኘቷን በዛሬው ዕለት አስታወቀች። ከእነዚህ መካከል በሀማስ ከተያዙ እና በእጅጉ ታዋቂ ከነበሩት መካከል አንዱ የነበረው ወጣቱ እስራኤላዊ-አሜሪካዊ ኸርሽ ጎልድበርግ- ፖሊን ይገኝበታል ።ከዓለም መሪዎች ጋር የተገናኙት ወላጆቹ ነጻ እንዲወጣ ግፊት ሲያደርጉ ቆይተዋል ። የእስራኤል ጦር በስፍራው ከመድረሱ ጥቂት ቀደም ብሎ ስድስቱም ታጋቾች መገደላቸውን አስታውቋል። የታጋቾቹ አስክሬን መገኘት ፣ ብዙ እስራኤላውያን ለ10...0 Comments 0 Shares -
Areal view of the Kiremu district located in the East Wollega Zone of the Oromia region (Photo: Kiremu District Communication Office) Addis Abeba – An attack on 31 August, 2024, in Kiremu district, East Wollega zone of the Oromia region, resulted in the deaths of three individuals and left one person injured. Residents interviewed by Addis Standard …Areal view of the Kiremu district located in the East Wollega Zone of the Oromia region (Photo: Kiremu District Communication Office) Addis Abeba – An attack on 31 August, 2024, in Kiremu district, East Wollega zone of the Oromia region, resulted in the deaths of three individuals and left one person injured. Residents interviewed by Addis Standard …
ADDISSTANDARD.COMDeadly assault in East Wollega Zone of Oromia region claims three lives, leaves one wounded - Addis StandardDeadly assault in East Wollega Zone of Oromia region claims three lives, leaves one wounded Addis Standard -0 Comments 0 Shares -
Somalia president Hassan Sheikh Mohamud (Photo: Garowe Online) Addis Abeba – Despite Ethiopia’s call for easing hostile rhetoric and amid rising tensions, Somalia president Hassan Sheikh Mohamud has accused Ethiopia of alleged attempts to “annex Somali territories,” stating that Somalia will employ “legal and extra-legal means” to defend its sovereignty. President Hassan Sheikh Mohamud stated that Ethiopia …Somalia president Hassan Sheikh Mohamud (Photo: Garowe Online) Addis Abeba – Despite Ethiopia’s call for easing hostile rhetoric and amid rising tensions, Somalia president Hassan Sheikh Mohamud has accused Ethiopia of alleged attempts to “annex Somali territories,” stating that Somalia will employ “legal and extra-legal means” to defend its sovereignty. President Hassan Sheikh Mohamud stated that Ethiopia …
ADDISSTANDARD.COMSomalia accuses Ethiopia of 'invasion' as Ethiopia calls for easing hostile rhetoric - Addis StandardSomalia accuses Ethiopia of 'invasion' as Ethiopia calls for easing hostile rhetoric Addis Standard -0 Comments 0 Shares -
Ethiopia’s mega dam GERD (Photo; Seleshi Bekele (PhD) Addis Abeba – Egypt has submitted a letter to the United Nations Security Council, expressing its “categorical rejection” of what it describes as Ethiopia’s “unilateral policies” following the fifth phase of filling the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD). The letter, signed by Egyptian Minister of Foreign Affairs, Dr. Badr …Ethiopia’s mega dam GERD (Photo; Seleshi Bekele (PhD) Addis Abeba – Egypt has submitted a letter to the United Nations Security Council, expressing its “categorical rejection” of what it describes as Ethiopia’s “unilateral policies” following the fifth phase of filling the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD). The letter, signed by Egyptian Minister of Foreign Affairs, Dr. Badr …
ADDISSTANDARD.COMEgypt 'categorically rejects’ Ethiopia's GERD filling, claims it 'threatens regional stability' - Addis StandardEgypt 'categorically rejects’ Ethiopia's GERD filling, claims it 'threatens regional stability' Addis Standard -0 Comments 0 Shares -
A Sidama elder elects representatives who participated in the agenda-setting process of the national dialogue in Sidama region (Photo: National Dialogue Commission/Facebook) By Abdi Biyenssa @ABiyenssa Addis Abeba – The Ethiopian National Dialogue Commission (NDC) has intensified its agenda-gathering consultation forums, with the Sidama and Central Ethiopia regions hosting the latest rounds. The Commission, which …A Sidama elder elects representatives who participated in the agenda-setting process of the national dialogue in Sidama region (Photo: National Dialogue Commission/Facebook) By Abdi Biyenssa @ABiyenssa Addis Abeba – The Ethiopian National Dialogue Commission (NDC) has intensified its agenda-gathering consultation forums, with the Sidama and Central Ethiopia regions hosting the latest rounds. The Commission, which …
ADDISSTANDARD.COMEthiopian National Dialogue: Can it deliver on its promises? - Addis StandardEthiopian National Dialogue: Can it deliver on its promises? Addis Standard -0 Comments 0 Shares