• The Chairperson of the Commission of the African Union, Moussa Faki Mahamat and chief of the Intergovernmental Authority on Development (IGAD) strongly condemned “the cowardly attack” that that took place during a rally in Addis Ababa in support of Prime Minister Abiy Ahmed’s reform agenda and efforts. Stating that the attack cannot be justified under […]
    The Chairperson of the Commission of the African Union, Moussa Faki Mahamat and chief of the Intergovernmental Authority on Development (IGAD) strongly condemned “the cowardly attack” that that took place during a rally in Addis Ababa in support of Prime Minister Abiy Ahmed’s reform agenda and efforts. Stating that the attack cannot be justified under […]
    0 Comments 0 Shares
  • ይህች ናት አሜሪካ በሚለው ሙዚቃዊ ድራማ በሚታወቀው የቻይልዲሽ ጋምቢኖ ስራ ተነሳሽነት ይህች ናት ኢትዮጵያ በወጣት ተዋንያን እንዲህ ሀገራችንን ገልፃታል።
    The post ይህች ናት ኢትዮጵያ! THIS IS ETHIOPIA! appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ይህች ናት አሜሪካ በሚለው ሙዚቃዊ ድራማ በሚታወቀው የቻይልዲሽ ጋምቢኖ ስራ ተነሳሽነት ይህች ናት ኢትዮጵያ በወጣት ተዋንያን እንዲህ ሀገራችንን ገልፃታል። The post ይህች ናት ኢትዮጵያ! THIS IS ETHIOPIA! appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ይህች ናት ኢትዮጵያ! THIS IS ETHIOPIA!
    ይህች ናት አሜሪካ በሚለው ሙዚቃዊ ድራማ በሚታወቀው የቻይልዲሽ ጋምቢኖ ስራ ተነሳሽነት ይህች ናት ኢትዮጵያ በወጣት ተዋንያን እንዲህ ሀገራችንን ገልፃታል።
    0 Comments 0 Shares
  • ስፔሻል ዶ/ ር አብይ ምግብ በአማማ ፊሽካ ምግብ ቤት ይህ የምግብ አይነት የሌለው ምግብ የለም ጤናዳምን ጨምሮ ዱለት፣ ሩዝ፣ ሰላጣ እና በርካታ ምግቦችን የያዘ ሲሆን በ ሀምሳ ብር ከፍለው የሚያዙትን ይህን ምግብ ለብቻ መጨረስ እንደማይቻል ተጠቃሚዎች ይናገራሉ። 
    The post ስፔሻል ዶ/ ር አብይ ምግብ በአማማ ፊሽካ ምግብ ቤት – ሸገር ልዩ ወሬ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ስፔሻል ዶ/ ር አብይ ምግብ በአማማ ፊሽካ ምግብ ቤት ይህ የምግብ አይነት የሌለው ምግብ የለም ጤናዳምን ጨምሮ ዱለት፣ ሩዝ፣ ሰላጣ እና በርካታ ምግቦችን የያዘ ሲሆን በ ሀምሳ ብር ከፍለው የሚያዙትን ይህን ምግብ ለብቻ መጨረስ እንደማይቻል ተጠቃሚዎች ይናገራሉ።  The post ስፔሻል ዶ/ ር አብይ ምግብ በአማማ ፊሽካ ምግብ ቤት – ሸገር ልዩ ወሬ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ስፔሻል ዶ/ ር አብይ ምግብ በአማማ ፊሽካ ምግብ ቤት - ሸገር ልዩ ወሬ
    ስፔሻል ዶ/ ር አብይ ምግብ በአማማ ፊሽካ ምግብ ቤት ይህ የምግብ አይነት የሌለው ምግብ የለም ጤናዳምን ጨምሮ ዱለት፣ ሩዝ፣ ሰላጣ እና በርካታ ምግቦችን የያዘ ሲሆን በ ሀምሳ ብር ከፍለው የሚያዙትን ይህን ምግብ ለብቻ መጨረስ እንደማይቻል ተጠቃሚዎች ይናገራሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • በገጣሚ የሃብከ ጥላሁን የተጻፈው የምስጥ ጉዞ የተሰኘ የግጥም መድብል እሁድ ሰኔ 17 ቀን 2010 ዓ.ም. በአሶሳ ከተማ ሰምሃል ሆቴል በድምቀት ተመርቋል፡፡ 136 ገጾች ያሉት ይህ መጽሐፍ በማኅበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ 113 ግጥሞችን የያዘ ነው፡፡ ደራሲው የሃብከ ጥላሁን በአሶሳ ከተማ ለረዥም ጊዜ የተለያዩ የሥነ-ጥበብ ስራዎች በማቅረብ የሚታወቅ ሲሆን በመጽሐፍ መልክ ስራዎቹን ሲያቀርብ ይህ የመጀመሪያው ነው፡፡ […]
    The post የደራሲ የሃብከ ጥላሁን “የምስጥ ጉዞ” የተሰኘ የግጥም መድብል በአሶሳ ከተማ በድምቀት ተመረቀ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    በገጣሚ የሃብከ ጥላሁን የተጻፈው የምስጥ ጉዞ የተሰኘ የግጥም መድብል እሁድ ሰኔ 17 ቀን 2010 ዓ.ም. በአሶሳ ከተማ ሰምሃል ሆቴል በድምቀት ተመርቋል፡፡ 136 ገጾች ያሉት ይህ መጽሐፍ በማኅበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ 113 ግጥሞችን የያዘ ነው፡፡ ደራሲው የሃብከ ጥላሁን በአሶሳ ከተማ ለረዥም ጊዜ የተለያዩ የሥነ-ጥበብ ስራዎች በማቅረብ የሚታወቅ ሲሆን በመጽሐፍ መልክ ስራዎቹን ሲያቀርብ ይህ የመጀመሪያው ነው፡፡ […] The post የደራሲ የሃብከ ጥላሁን “የምስጥ ጉዞ” የተሰኘ የግጥም መድብል በአሶሳ ከተማ በድምቀት ተመረቀ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    የደራሲ የሃብከ ጥላሁን "የምስጥ ጉዞ" የተሰኘ የግጥም መድብል በአሶሳ ከተማ በድምቀት ተመረቀ
    ደራሲው የሃብከ ጥላሁን በአሶሳ ከተማ ለረዥም ጊዜ የተለያዩ የሥነ-ጥበብ ስራዎች በማቅረብ የሚታወቅ ሲሆን በመጽሐፍ መልክ ስራዎቹን ሲያቀርብ ይህ የመጀመሪያው ነው ...
    0 Comments 0 Shares
  • የድምፃዊ ቤቲ ጂ ሁለተኛ የአልበም ስራ የሆነው ወገግታ የተሰኘው አዲሱ አልበሟ በኤቪ ክለብ በደማቅ ሁኔታ ተመርቋል አልበም ምረቃት ስነስርአቱን በተመለከተ የተዘጋጀ ዝግጅት በፋና ቀለማት።
    The post የድምፃዊ ቤቲ ጂ ወገግታ አልበም ምረቃ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የድምፃዊ ቤቲ ጂ ሁለተኛ የአልበም ስራ የሆነው ወገግታ የተሰኘው አዲሱ አልበሟ በኤቪ ክለብ በደማቅ ሁኔታ ተመርቋል አልበም ምረቃት ስነስርአቱን በተመለከተ የተዘጋጀ ዝግጅት በፋና ቀለማት። The post የድምፃዊ ቤቲ ጂ ወገግታ አልበም ምረቃ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    የድምፃዊ ቤቲ ጂ ወገግታ አልበም ምረቃ
    የድምፃዊ ቤቲ ጂ ሁለተኛ የአልበም ስራ የሆነው ወገግታ የተሰኘው አዲሱ አልበሟ በኤቪ ክለብ በደማቅ ሁኔታ ተመርቋል አልበም ምረቃት ስነስርአቱን በተመለከተ የተዘጋጀ ዝግጅት በፋና ቀለማት።
    0 Comments 0 Shares
  • በኦሎምፒክ፣ በቤት ውስጥ ውድድር፣ በሀገር አቋራጭ እና በተለያዩ አለም አቀፍ ውድድሮች በማሸነፍ ስለምትታወቀው አትሌት ጥሩነሽ ዲበባ በቤተሰቦቿና የስራ ባልደረቦቿ እንዴት ትገለፃለች?
    The post ጥሩነሽ ዲባባ ማናት? በቤተሰቦቿና ባልደረቦቿ ስትገለጽ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    በኦሎምፒክ፣ በቤት ውስጥ ውድድር፣ በሀገር አቋራጭ እና በተለያዩ አለም አቀፍ ውድድሮች በማሸነፍ ስለምትታወቀው አትሌት ጥሩነሽ ዲበባ በቤተሰቦቿና የስራ ባልደረቦቿ እንዴት ትገለፃለች? The post ጥሩነሽ ዲባባ ማናት? በቤተሰቦቿና ባልደረቦቿ ስትገለጽ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ጥሩነሽ ዲባባ ማናት? በቤተሰቦቿና ባልደረቦቿ ስትገለጽ
    በኦሎምፒክ፣ በቤት ውስጥ ውድድር፣ በሀገር አቋራጭ እና በተለያዩ አለም አቀፍ ውድድሮች በማሸነፍ ስለምትታወቀው አትሌት ጥሩነሽ ዲበባ በቤተሰቦቿና የስራ ባልደረቦቿ እንዴት ትገለፃለች?
    0 Comments 0 Shares
  • ፈንድቃ የባህል ምሽት ወይም አዝማሪ ቤት የአዝማሪ ፌስቲቫል ለማዘጋጀት በዝግጅት ላይ ሲሆን ፕሮጀክቱን የሚሰሩት ዩኔስኮና የፈንድቃ የባህል ምሽት (አዝማሪ ቤት) ባለቤት የሆነው አርቲስት መላኩ በላይ በጋራ በመሆን ነው፡፡በዚህም እድሜያቸው ከ18-30 የሆኑ ከወሎ ላሊበላ፣ከጎንደር አላፋጣ ጉሳ፣ኦሮሚያ፣ትግራይ የመጡ ወጣት የአዝማሪ ሙዚቀኞችን እና የባህል ተወዛዋዦችን ልምድ ካላቸው አርቲስቶች ጋር ልምድ እንዲቀስሙ በማድረግ በጋራ ኮንሰርቶችን በተለያዩ ቦታዎች እንዲያሳዩ ይደረጋል፡፡
    The post ፈንድቃ የባህል ምሽት የአዝማሪ ፌስቲቫል ሊያዘጋጅ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ፈንድቃ የባህል ምሽት ወይም አዝማሪ ቤት የአዝማሪ ፌስቲቫል ለማዘጋጀት በዝግጅት ላይ ሲሆን ፕሮጀክቱን የሚሰሩት ዩኔስኮና የፈንድቃ የባህል ምሽት (አዝማሪ ቤት) ባለቤት የሆነው አርቲስት መላኩ በላይ በጋራ በመሆን ነው፡፡በዚህም እድሜያቸው ከ18-30 የሆኑ ከወሎ ላሊበላ፣ከጎንደር አላፋጣ ጉሳ፣ኦሮሚያ፣ትግራይ የመጡ ወጣት የአዝማሪ ሙዚቀኞችን እና የባህል ተወዛዋዦችን ልምድ ካላቸው አርቲስቶች ጋር ልምድ እንዲቀስሙ በማድረግ በጋራ ኮንሰርቶችን በተለያዩ ቦታዎች እንዲያሳዩ ይደረጋል፡፡ The post ፈንድቃ የባህል ምሽት የአዝማሪ ፌስቲቫል ሊያዘጋጅ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ፈንድቃ የባህል ምሽት የአዝማሪ ፌስቲቫል ሊያዘጋጅ ነው
    ፈንድቃ የባህል ምሽት ወይም አዝማሪ ቤት የአዝማሪ ፌስቲቫል ለማዘጋጀት በዝግጅት ላይ ሲሆን ፕሮጀክቱን የሚሰሩት ዩኔስኮና የፈንድቃ የባህል ምሽት (አዝማሪ ቤት) ባለቤት የሆነው አርቲስት መላኩ በላይ በጋራ በመሆን ነው፡፡በዚህም እድሜያቸው ከ18-30 የሆኑ ከወሎ ላሊበላ፣ከጎንደር አላፋጣ ጉሳ፣ኦሮሚያ፣ትግራይ የመጡ ወጣት የአዝማሪ ሙዚቀኞችን እና የባህል ተወዛዋዦችን ልምድ ካላቸው አርቲስቶች ጋር ልምድ እንዲቀስሙ በማድረግ በጋራ ኮንሰርቶችን በተለያዩ ቦታዎች እንዲያሳዩ ይደረጋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ። የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ባሳለፍነው ሳምንት በድንበር ጉዳይ ላይ የሚነጋገር የሀገራቸውን ልዑክ ወደ አዲስ አበባ ለመላክ ማሰባቸውን መናገራቸው ይታወሳል። ይህንን ተከትሎ ነው የኤርትራ መንግስት ከኢትዮጵያ ጋር ገንቢ ውይይት የሚያደርግ ከፍተኛ ልዑኩን ዛሬ ወደ አዲስ አበባ የሚልከው። ከሰአታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በሀገራቱ መካከል […]
    The post የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ዛሬ አዲስ አበባ ይገባል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ። የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ባሳለፍነው ሳምንት በድንበር ጉዳይ ላይ የሚነጋገር የሀገራቸውን ልዑክ ወደ አዲስ አበባ ለመላክ ማሰባቸውን መናገራቸው ይታወሳል። ይህንን ተከትሎ ነው የኤርትራ መንግስት ከኢትዮጵያ ጋር ገንቢ ውይይት የሚያደርግ ከፍተኛ ልዑኩን ዛሬ ወደ አዲስ አበባ የሚልከው። ከሰአታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በሀገራቱ መካከል […] The post የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ዛሬ አዲስ አበባ ይገባል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ዛሬ አዲስ አበባ ይገባል
    የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ....
    0 Comments 0 Shares