• በቦምብ ጥቃቱ የተጠረጠሩ 26 ታሳሪዎች ላይ የ14 ቀን ጊዜ ቀጠሮ ተፈቀደ
    ታምሩ ጽጌ
    Mon, 06/25/2018 - 18:52
    በቦምብ ጥቃቱ የተጠረጠሩ 26 ታሳሪዎች ላይ የ14 ቀን ጊዜ ቀጠሮ ተፈቀደ ታምሩ ጽጌ Mon, 06/25/2018 - 18:52
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በቦምብ ጥቃቱ የተጠረጠሩ 26 ታሳሪዎች ላይ የ14 ቀን ጊዜ ቀጠሮ ተፈቀደ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ወንጀል ችሎት የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሳን ጨምሮ በ26 ተጠርጣሪዎች ላይ የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተፈቀደ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ቅዳሜ ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድን (ዶ/ር) ለመደገፍ በተደረገ ሰልፍ ላይ ከፈነዳው ቦምብ ጋር በተገናኘ ነበር፡፡ ከተጠርጣሪዎቹ መካከል አምስቱ ኮማንደሮች፣ አንድ ምክትል ኮማንደር፣ አንድ ምክትል ኢንስፔክተር፣ ሁለት ሳጅኖች ሲሆኑ፣ 16ቱ ሌሎች ተጠርጣሪዎች ናቸው፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ከፓርቲ ሊቀመንበርነታቸው ለቀቁ
    በጋዜጣዉ ሪፓርተር
    Mon, 06/25/2018 - 17:11
    አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ከፓርቲ ሊቀመንበርነታቸው ለቀቁ በጋዜጣዉ ሪፓርተር Mon, 06/25/2018 - 17:11
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ከፓርቲ ሊቀመንበርነታቸው ለቀቁ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በአዲስ አበባ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ባደረገው ስብሰባ፣ የድርጅቱ ሊቀመንበር በመሆን ከየካቲት 19 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ከኃላፊነታቸው ለቀቁ፡፡ አቶ ሽፈራው የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትርና የደኢሕዴን ሊቀመንበር የነበሩት አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝን ተክተው ነበር ወደ ሊቀመንበርነት የመጡት፡፡ አቶ ሽፈራው በቅርቡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በተዋቀረው አዲሱ ካቢኔ የግብርናና የእንስሳት ሀብት ልማት ሚኒስትር ሆነው መሾማቸው ይታወሳል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ኦአነግ የትጥቅ ትግል ትቶ ወደ አገር ውስጥ ገባ
    ነአምን አሸናፊ
    Mon, 06/25/2018 - 16:28
    ኦአነግ የትጥቅ ትግል ትቶ ወደ አገር ውስጥ ገባ ነአምን አሸናፊ Mon, 06/25/2018 - 16:28
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ኦአነግ የትጥቅ ትግል ትቶ ወደ አገር ውስጥ ገባ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በብርጋዴር ጄኔራል ከማል ገልቹ ሲመራ የነበረው የኦሮሞ አንድነትና ነጻነት ግንባር (ኦአነግ) የትጥቅ ትግል ትቶ ወደ አገር ውስጥ ገባ፡፡ ዘጠኝ አባላት ያሉት አዲስ አበባ የገባው የልዑካን ቡድን በአቶ ተማም ባቲ የተመራ ሲሆን፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድን (ዶ/ር) ጥሪ ተቀብለው እንደመጡና ፓርቲ አቋቁመው ለመንቀሳቀስ እንደሚያስቡ ተናግረዋል፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት በአሜሪካ፣ በአውሮፓና በካናዳ ሲንቀሳቀሱ ነበሩ፡፡ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የልዑካን ቡድኑ አባላትን በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተቀብለዋቸዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ከፍንዳታው ጋር በተያያዘ የታሰሩ 20 ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ
    ታምሩ ጽጌ
    Mon, 06/25/2018 - 16:11
    ከፍንዳታው ጋር በተያያዘ የታሰሩ 20 ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ ታምሩ ጽጌ Mon, 06/25/2018 - 16:11
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ከፍንዳታው ጋር በተያያዘ የታሰሩ 20 ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሳን ጨምሮ 20 ተጠርጣሪዎች ሰኞ ሰኔ 18 ቀን 2010 ዓ.ም. ልደታ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከቀትር በኋላ ቀርበዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • The delegation of Eritrean government sent by President Isaias Afwerki has arrived Addis Ababa this morning to start negotiations on the implementation of the Algiers Agreement signed by the two nations in December 2000 ending the bloody two years’ war. Members of the delegation include Yemane Gebreab, Osman Saleh and Araya Desta. The delegation is […]
    The delegation of Eritrean government sent by President Isaias Afwerki has arrived Addis Ababa this morning to start negotiations on the implementation of the Algiers Agreement signed by the two nations in December 2000 ending the bloody two years’ war. Members of the delegation include Yemane Gebreab, Osman Saleh and Araya Desta. The delegation is […]
    0 Comments 0 Shares
  • Ethiopian Airlines announced partnerships with major companies of the United States including expanding business relation with Boeing, General Electric, among others. The 100% Ethiopian government aviation group is set to sell up to 45% of its stake for foreign investors, according to the decision made by the Ethiopian government, which is currently is short of […]
    Ethiopian Airlines announced partnerships with major companies of the United States including expanding business relation with Boeing, General Electric, among others. The 100% Ethiopian government aviation group is set to sell up to 45% of its stake for foreign investors, according to the decision made by the Ethiopian government, which is currently is short of […]
    0 Comments 0 Shares
  • The United States government has sent experts from the Federal Bureau of Investigation (FBI) to find out who is behind the Saturday bomb attack in the capital Addis Ababa, state affiliated media reported. Quoting United States Under Secretary of Commerce, Gilbert Kaplan, who is on official trip in Addis Ababa, Fana Broadcasting has reported that […]
    The United States government has sent experts from the Federal Bureau of Investigation (FBI) to find out who is behind the Saturday bomb attack in the capital Addis Ababa, state affiliated media reported. Quoting United States Under Secretary of Commerce, Gilbert Kaplan, who is on official trip in Addis Ababa, Fana Broadcasting has reported that […]
    0 Comments 0 Shares
  • The Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia said the country is preparing to welcome the delegation of Eritrea coming this week. This has come following Ethiopia’s ruling party coalition decision few weeks ago to end the no peace no war relation with its neighbor and willingness to implement the UN-mediated Algiers Agreement signed in December […]
    The Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia said the country is preparing to welcome the delegation of Eritrea coming this week. This has come following Ethiopia’s ruling party coalition decision few weeks ago to end the no peace no war relation with its neighbor and willingness to implement the UN-mediated Algiers Agreement signed in December […]
    0 Comments 0 Shares