• Ethiopia: ቴዲ አፍሮ ከአሜሪካ ለዶክተር አቢይ ሀዘኑን ገለፀ ዲጄ-ኪንግስተን
    Ethiopia: ቴዲ አፍሮ ከአሜሪካ ለዶክተር አቢይ ሀዘኑን ገለፀ ዲጄ-ኪንግስተን
    0 Comments 0 Shares
  • ባለፈው ቅዳሜ ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም ወደ ጠ/ሚኒስትርነት ሥልጣን ከመጡ ሦስት ወራት ያስቆጠሩትን ዶ/ርዐቢይ አህመድን ለመደገፍ በተዘጋጀው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የደረሰውን የቦንብ ጥቃት ለማጣራት፣ አሜሪካ፣ የኤፍቢአይባለሙያዎችን ወደ አዲስ አበባ እንደምትልክ አስታወቀች፡፡ከቦንብ ጥቃቱ ጋር በተያያዘ ከ30 በላይ ተጠርጣሪዎች በፖሊስ ቁጥጥር ሥር መዋላቸው የተገለጸ ሲሆን እነዚህተጠርጣሪዎች በነገው ዕለት ፍርድ ቤት ይቀርባሉ ተብሏል፡፡አንድ የአሜሪካ ከፍተኛ ባለሥልጣን እንዳረጋገጡት፤ የአሜሪካ የፌደራል ምርመራ ቢሮ (ኤፍቢአይ) ባለሙያዎችበአዲስ አበባ የደረሰውን የቦንብ ጥቃት ይመረምራሉ፡፡በዕለቱ ከደረሰው የቦንብ ጥቃት ጋር በተያያዘ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሣእንዲሁም የአዲስ አበባ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አስተባባሪ አቶ ተጋሩ ጎሃድባ ጨምሮ፣ ከ30 በላይተጠርጣሪዎች በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ሆነው፣ ምርመራ እየተካሄደባቸው መሆኑ ታውቋል፡፡ባለፈው ቅዳሜ በመስቀል አደባባይ ጠ/ሚኒስትሩ ከተቀመጡበት መድረክ በግምት በ40 ሜትር ርቀት ላይ በፈነዳውቦንብ 165 ሰዎች ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን ሁለቱ በህክምና ላይ እያሉ ህይወታቸው አልፏል፡፡ 15 ያህሉለከፍተኛ ጉዳት መዳረጋቸው የታወቀ ሲሆን ለአካል ጉዳት ከተዳረጉት መካከል በዲላ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድሆስፒታል ሃኪም የሆኑት ዶ/ር መኮንን ብርሃኑ በአደጋው አንድ እግራቸውን ማጣታቸውን ምንጮች ጠቁመዋል፡፡አብዛኞቹ ተጎጂዎች እግራቸው፣ እጃቸውና ጭንቅላታቸው አካባቢ መጎዳታቸውን የህክምና ባለሙያዎች የገለጹ ሲሆን 3ሰዎች እግራቸው መቆረጡም ታውቋል፡፡ከዚሁ ጋር በተያያዘ ጠ/ሚኒስትሩ በቦንብ ጥቃቱ ህይወታቸው ያለፈውን ሁለት ወጣት ቤተሰቦች በስልክአጽናንተዋል፡፡ በጥቃቱ ህይወታቸውን ያጡት የወላይታ ሶዶ ተወላጁ፣ የ28 ዓመቱ  ወጣት ዮሴፍ አያሌው እናየምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ተወላጁ፣ የ25 ዓመቱ ጉሳ ጋዲሳ መሆናቸው ታውቋል፡፡የአዲስ አድማስ ዝግጅት ክፍል፤ በቦንብ ጥቃቱ ለደረሰው ሞትና የአካል ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሃዘንእየገለጸ፣ለተጎጂ ቤተሰቦችና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ መጽናናትን ይመኛል፡፡
    ባለፈው ቅዳሜ ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም ወደ ጠ/ሚኒስትርነት ሥልጣን ከመጡ ሦስት ወራት ያስቆጠሩትን ዶ/ርዐቢይ አህመድን ለመደገፍ በተዘጋጀው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የደረሰውን የቦንብ ጥቃት ለማጣራት፣ አሜሪካ፣ የኤፍቢአይባለሙያዎችን ወደ አዲስ አበባ እንደምትልክ አስታወቀች፡፡ከቦንብ ጥቃቱ ጋር በተያያዘ ከ30 በላይ ተጠርጣሪዎች በፖሊስ ቁጥጥር ሥር መዋላቸው የተገለጸ ሲሆን እነዚህተጠርጣሪዎች በነገው ዕለት ፍርድ ቤት ይቀርባሉ ተብሏል፡፡አንድ የአሜሪካ ከፍተኛ ባለሥልጣን እንዳረጋገጡት፤ የአሜሪካ የፌደራል ምርመራ ቢሮ (ኤፍቢአይ) ባለሙያዎችበአዲስ አበባ የደረሰውን የቦንብ ጥቃት ይመረምራሉ፡፡በዕለቱ ከደረሰው የቦንብ ጥቃት ጋር በተያያዘ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሣእንዲሁም የአዲስ አበባ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አስተባባሪ አቶ ተጋሩ ጎሃድባ ጨምሮ፣ ከ30 በላይተጠርጣሪዎች በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ሆነው፣ ምርመራ እየተካሄደባቸው መሆኑ ታውቋል፡፡ባለፈው ቅዳሜ በመስቀል አደባባይ ጠ/ሚኒስትሩ ከተቀመጡበት መድረክ በግምት በ40 ሜትር ርቀት ላይ በፈነዳውቦንብ 165 ሰዎች ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን ሁለቱ በህክምና ላይ እያሉ ህይወታቸው አልፏል፡፡ 15 ያህሉለከፍተኛ ጉዳት መዳረጋቸው የታወቀ ሲሆን ለአካል ጉዳት ከተዳረጉት መካከል በዲላ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድሆስፒታል ሃኪም የሆኑት ዶ/ር መኮንን ብርሃኑ በአደጋው አንድ እግራቸውን ማጣታቸውን ምንጮች ጠቁመዋል፡፡አብዛኞቹ ተጎጂዎች እግራቸው፣ እጃቸውና ጭንቅላታቸው አካባቢ መጎዳታቸውን የህክምና ባለሙያዎች የገለጹ ሲሆን 3ሰዎች እግራቸው መቆረጡም ታውቋል፡፡ከዚሁ ጋር በተያያዘ ጠ/ሚኒስትሩ በቦንብ ጥቃቱ ህይወታቸው ያለፈውን ሁለት ወጣት ቤተሰቦች በስልክአጽናንተዋል፡፡ በጥቃቱ ህይወታቸውን ያጡት የወላይታ ሶዶ ተወላጁ፣ የ28 ዓመቱ  ወጣት ዮሴፍ አያሌው እናየምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ተወላጁ፣ የ25 ዓመቱ ጉሳ ጋዲሳ መሆናቸው ታውቋል፡፡የአዲስ አድማስ ዝግጅት ክፍል፤ በቦንብ ጥቃቱ ለደረሰው ሞትና የአካል ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሃዘንእየገለጸ፣ለተጎጂ ቤተሰቦችና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ መጽናናትን ይመኛል፡፡
    ADDISADMASSNEWS.COM
    የአዲስ አበባውን የቦንብ ጥቃት የአሜሪካው FBI ሊመረምር ነው *ተጠርጣሪዎቹ ነገ ፍ/ቤት ይቀርባሉ - Addis Admass Newspaper | Amharic news | Ethiopian news
    <p><br />ባለፈው ቅዳሜ ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም ወደ ጠ/ሚኒስትርነት ሥልጣን ከመጡ ሦስት ወራት ያስቆጠሩትን ዶ/ር<br />ዐቢይ አህመድን ለመደገፍ በተዘጋጀው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የደረሰውን የቦንብ ጥቃ...
    0 Comments 0 Shares
  • Mootummaan Ertiraa gaaffii mootummaan Itoophiyaa araara buusuuf dhiheesse fudhachun jila erge.
    Mootummaan Ertiraa gaaffii mootummaan Itoophiyaa araara buusuuf dhiheesse fudhachun jila erge.
    WWW.BBC.COM
    Jilli hoggantoota olaanoo Ertiraa Finfinnee seene
    Mootummaan Ertiraa gaaffii mootummaan Itoophiyaa araara buusuuf dhiheesse fudhachun jila erge.
    0 Comments 0 Shares
  • Hiriira deeggarsaa Ministira Mummee Abiyyi Ahimad namoonni miliyoonaan lakkaa'aman irratti hirmaatana irratti haleellaa boombii mudateen namoonni lama du'aniiru, shakkamtoonni 28 to'annoo jala oolaniiru.
    Hiriira deeggarsaa Ministira Mummee Abiyyi Ahimad namoonni miliyoonaan lakkaa'aman irratti hirmaatana irratti haleellaa boombii mudateen namoonni lama du'aniiru, shakkamtoonni 28 to'annoo jala oolaniiru.
    WWW.BBC.COM
    FBI haleellaa boombii Finfinnee qorachuu eegale
    Hiriira deeggarsaa Ministira Mummee Abiyyi Ahimad namoonni miliyoonaan lakkaa'aman irratti hirmaatana irratti haleellaa boombii mudateen namoonni lama du'aniiru, shakkamtoonni 28 to'annoo jala oolaniiru.
    0 Comments 0 Shares
  • Pireezidantii itti aanaa biyyattii dabalatee dho'insa kanaan yoo xiqqaate namoonni 49 tahan madaa'aniiru
    Pireezidantii itti aanaa biyyattii dabalatee dho'insa kanaan yoo xiqqaate namoonni 49 tahan madaa'aniiru
    WWW.BBC.COM
    Zimbaabuweetti dhohiinsi boombii namoota lama ajjeese
    Pireezidantii itti aanaa biyyattii dabalatee dho'insa kanaan yoo xiqqaate namoonni 49 tahan madaa'aniiru
    0 Comments 0 Shares
  • Dargaggeessi Somaaliyaa halkan tokkotti dubartoota lama fuudhe dhiiroti biroos akkas akka godhan nan jajjabeessa jedha.
    Dargaggeessi Somaaliyaa halkan tokkotti dubartoota lama fuudhe dhiiroti biroos akkas akka godhan nan jajjabeessa jedha.
    WWW.BBC.COM
    Dargaggeessa Somaaliyaa al-tokkotti dubartii lama fuudhe
    Dargaggeessi Somaaliyaa halkan tokkotti dubartoota lama fuudhe dhiiroti biroos akkas akka godhan nan jajjabeessa jedha.
    0 Comments 0 Shares
  • Liibiyaan biyya afriikaa jiddugala godaantoonni hedduun gara awuroppaa darban keessa qaxxaamuraniidha.
    Liibiyaan biyya afriikaa jiddugala godaantoonni hedduun gara awuroppaa darban keessa qaxxaamuraniidha.
    WWW.BBC.COM
    Xaaliyaanii fi Liibiyaa dhimma baqattootaarratti mari'atan
    Liibiyaan biyya afriikaa jiddugala godaantoonni hedduun gara awuroppaa darban keessa qaxxaamuraniidha.
    0 Comments 0 Shares
  • Obbo Shifarraaw Shugguxee Angoo isaanii sababa sadiin gadhiisuuf akka murteesaniifi inni ijoon garuu walitti bu'iinsa naannoo isaaniitti dhalate akka ta'e dubbatan.
    Obbo Shifarraaw Shugguxee Angoo isaanii sababa sadiin gadhiisuuf akka murteesaniifi inni ijoon garuu walitti bu'iinsa naannoo isaaniitti dhalate akka ta'e dubbatan.
    WWW.BBC.COM
    Aadde Mufriyaat Kamiil dura teessuu WDUKI ta'uun filataman
    Obbo Shifarraaw Shugguxee Angoo isaanii sababa sadiin gadhiisuuf akka murteesaniifi inni ijoon garuu walitti bu'iinsa naannoo isaaniitti dhalate akka ta'e dubbatan.
    0 Comments 0 Shares