የቱርክ ፕሬዚዳንት ረጂፕ ታይብ ኤርዶጋን ትላንት በተካሄደው ምርጫ ወሳኝ ድል አግኝተዋል። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ባልተየ መልኩ ከባድ ውድድር የተካሄደበት ምርጫ ተደርጎ ታይቷል። ያገኙት ድል ታቃዋሚዎቻቸውን ማስደመሙ ተግልጿል።
የቱርክ ፕሬዚዳንት ረጂፕ ታይብ ኤርዶጋን ትላንት በተካሄደው ምርጫ ወሳኝ ድል አግኝተዋል። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ባልተየ መልኩ ከባድ ውድድር የተካሄደበት ምርጫ ተደርጎ ታይቷል። ያገኙት ድል ታቃዋሚዎቻቸውን ማስደመሙ ተግልጿል።
0 Comments
0 Shares