• ጆሲ ኢን ዘ ሀውስ ሾው በሚያዘጋጀው ልዩ የቤተሰብ ጥየቃ ፕሮግራሙ ላይ በአርቲስት ወይኒሸት ህይወት ዙሪያ በሰራው ስራ እና ባደረገው ድርጊት ውዝግብ ተነስቶ እንደነበር አርቲስት ዮሴፍ ገብሬም በሁኔታው ጋዜጣዊ መግለጫ መኣጠቱ ይታወሳል። አሁን ደግሞ የታሪኳ ባለቤት የምትለው አላት
    The post አርቲስት ወይኒሸት ሙሉነህ ያስተላለፈችው የይቅርታ መልእክት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ጆሲ ኢን ዘ ሀውስ ሾው በሚያዘጋጀው ልዩ የቤተሰብ ጥየቃ ፕሮግራሙ ላይ በአርቲስት ወይኒሸት ህይወት ዙሪያ በሰራው ስራ እና ባደረገው ድርጊት ውዝግብ ተነስቶ እንደነበር አርቲስት ዮሴፍ ገብሬም በሁኔታው ጋዜጣዊ መግለጫ መኣጠቱ ይታወሳል። አሁን ደግሞ የታሪኳ ባለቤት የምትለው አላት The post አርቲስት ወይኒሸት ሙሉነህ ያስተላለፈችው የይቅርታ መልእክት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    አርቲስት ወይኒሸት ሙሉነህ ያስተላለፈችው የይቅርታ መልእክት
    ጆሲ ኢን ዘ ሀውስ ሾው በሚያዘጋጀው ልዩ የቤተሰብ ጥየቃ ፕሮግራሙ ላይ በአርቲስት ወይኒሸት ህይወት ዙሪያ በሰራው ስራ እና ባደረገው ድርጊት ውዝግብ ተነስቶ እንደነበር አርቲስት ዮሴፍ ገብሬም በሁኔታው ጋዜጣዊ መግለጫ መኣጠቱ ይታወሳል። አሁን ደግሞ የታሪኳ ባለቤት የምትለው አላት
    0 Comments 0 Shares
  • የቀድሞው ብሄራዊ ቡድን ተጨዋች ፍስሃ ወልደ አማኔኤል(ኳስ ፊደሉ) በአራት የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፈዋል። በሶተኛው የእፍሪካ ዋንጫም ብሄራዊ ቡድኑን ለዋንጫ ማብቃታቸው ይታወሳል።
    The post ፍስሃ ወልደ አማኔኤል(ኳስ ፊደሉ) የእግር ኳስ ትዝታዎች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የቀድሞው ብሄራዊ ቡድን ተጨዋች ፍስሃ ወልደ አማኔኤል(ኳስ ፊደሉ) በአራት የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፈዋል። በሶተኛው የእፍሪካ ዋንጫም ብሄራዊ ቡድኑን ለዋንጫ ማብቃታቸው ይታወሳል። The post ፍስሃ ወልደ አማኔኤል(ኳስ ፊደሉ) የእግር ኳስ ትዝታዎች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ፍስሃ ወልደ አማኔኤል(ኳስ ፊደሉ) የእግር ኳስ ትዝታዎች
    የቀድሞው ብሄራዊ ቡድን ተጨዋች ፍስሃ ወልደ አማኔኤል(ኳስ ፊደሉ) በአራት የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፈዋል። በሶተኛው የእፍሪካ ዋንጫም ብሄራዊ ቡድኑን ለዋንጫ ማብቃታቸው ይታወሳል።
    0 Comments 0 Shares
  • የዚህ ሳምንት የጆሲ ኢን ዘ ሀውስ ሾው የክብር እንግዳ ሆኖ የተጋበዘው በአትላንታ ሁለት የተለያዩ የህትመት ውጤቶች ላይ እና እንዲሁም በሬድዮ ፕሮግራም ላይ የሚሰራው ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ሀይሌ ሲሆን በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ከጆሲ ጋር ቆይታን አድርጓል ተከታተሉት።
    The post ጆሲ ኢን ዘ ሀውስ ሾው ቆይታ ከጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ሀይሌ ጋር appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የዚህ ሳምንት የጆሲ ኢን ዘ ሀውስ ሾው የክብር እንግዳ ሆኖ የተጋበዘው በአትላንታ ሁለት የተለያዩ የህትመት ውጤቶች ላይ እና እንዲሁም በሬድዮ ፕሮግራም ላይ የሚሰራው ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ሀይሌ ሲሆን በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ከጆሲ ጋር ቆይታን አድርጓል ተከታተሉት። The post ጆሲ ኢን ዘ ሀውስ ሾው ቆይታ ከጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ሀይሌ ጋር appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ጆሲ ኢን ዘ ሀውስ ሾው ቆይታ ከጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ሀይሌ ጋር
    የዚህ ሳምንት የጆሲ ኢን ዘ ሀውስ ሾው የክብር እንግዳ ሆኖ የተጋበዘው በአትላንታ ሁለት የተለያዩ የህትመት ውጤቶች ላይ እና እንዲሁም በሬድዮ ፕሮግራም ላይ የሚሰራው ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ሀይሌ ሲሆን በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ከጆሲ ጋር ቆይታን አድርጓል ተከታተሉት።
    0 Comments 0 Shares
  • ከዛሬ ስምንት አመት በፊት የአለም ዋንጫ ኢትዮጵያ ሲመጣ የሶስት ወር ታዳጊ እያለ ከዋንጫው ጋር ፎቶ በመነሳት ድጋሚ ከስምንት አመት በኃላም ከዋንጫው ጋር ፎቶ ለመነሳት እድል በማግኘቱ የሩሲያውን የአለም ዋንጫ በስፍራው ተገኝቶ ለመታደም እድል አጊንቷል።
    The post ጆሲ ምን አዲስ? ቆይታ ከ ህጻን ዳግማዊ ቴዎድሮስ እና ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ባጫ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ከዛሬ ስምንት አመት በፊት የአለም ዋንጫ ኢትዮጵያ ሲመጣ የሶስት ወር ታዳጊ እያለ ከዋንጫው ጋር ፎቶ በመነሳት ድጋሚ ከስምንት አመት በኃላም ከዋንጫው ጋር ፎቶ ለመነሳት እድል በማግኘቱ የሩሲያውን የአለም ዋንጫ በስፍራው ተገኝቶ ለመታደም እድል አጊንቷል። The post ጆሲ ምን አዲስ? ቆይታ ከ ህጻን ዳግማዊ ቴዎድሮስ እና ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ባጫ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ጆሲ ምን አዲስ? ቆይታ ከ ህጻን ዳግማዊ ቴዎድሮስ እና ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ባጫ
    ከዛሬ ስምንት አመት በፊት የአለም ዋንጫ ኢትዮጵያ ሲመጣ የሶስት ወር ታዳጊ እያለ ከዋንጫው ጋር ፎቶ በመነሳት ድጋሚ ከስምንት አመት በኃላም ከዋንጫው ጋር ፎቶ ለመነሳት እድል በማግኘቱ የሩሲያውን የአለም ዋንጫ በስፍራው ተገኝቶ ለመታደም እድል አጊንቷል።
    0 Comments 0 Shares
  • በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት 166 ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም፡፡ በኢንዶኔዢያ በሰሜናዊ ሱማትራ ቱባ በተባለው ሐይቅ የሚጓዙበት ጀልባ በመስጠሙ ምክንያት 166 ሰዎች የገቡበት አልታወቀም፡፡ ጀልባዋ አደጋ በገጠማት ወቅት አስቸጋሪ የአየር ንብረትና ሁለት ሜትር የሚደርስ አውሎ ንፋስ እንደነበረ ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም ጀልባው በእንጨት የተሰራች ስለመሆኗም የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡ ምስሎች እንዳሳዩት ከሆነ በአንድ ሌላ ጀልባ የነፍስ አድን ጥረቶች ሲደረጉ እንደነበር […]
    The post በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት 166 ሰዎች የገቡበት አልታወቀም appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት 166 ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም፡፡ በኢንዶኔዢያ በሰሜናዊ ሱማትራ ቱባ በተባለው ሐይቅ የሚጓዙበት ጀልባ በመስጠሙ ምክንያት 166 ሰዎች የገቡበት አልታወቀም፡፡ ጀልባዋ አደጋ በገጠማት ወቅት አስቸጋሪ የአየር ንብረትና ሁለት ሜትር የሚደርስ አውሎ ንፋስ እንደነበረ ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም ጀልባው በእንጨት የተሰራች ስለመሆኗም የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡ ምስሎች እንዳሳዩት ከሆነ በአንድ ሌላ ጀልባ የነፍስ አድን ጥረቶች ሲደረጉ እንደነበር […] The post በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት 166 ሰዎች የገቡበት አልታወቀም appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት 166 ሰዎች የገቡበት አልታወቀም
    በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት 166 ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም፡፡ በኢንዶኔዢያ በሰሜናዊ ሱማትራ ቱባ በተባለው ሐይቅ የሚጓዙበት ጀልባ በመስጠሙ ምክንያት 166 ሰዎች የገቡበት አልታወቀም፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • “ፖለቲካው ኢ-ፍትሃዊነት የሚታይበት ቆሻሻ ሥፍራ” በሚል ነው ዩናይትድ ስቴትስ ከተበባሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ራሷን ማግለሏን ያስታወቀችው። በተባበሩት መንግሥታት የአሜሪካ ተወካይ የሆኑት ኒኪ ሄሊ ምክር ቤቱ “ራሱን ለማግልገል የተነሳ እንዲሁም በሰብዓዊ መብት ላይ የሚያፌዝ” ሲሉ ወርፈውታል። ተወካይዋ ባለፈው ዓመት “ምክር ቤቱ ፀረ-እስራኤል የሆኑ ድምፆች ይስተዋሉበታል” በማለት ወቀሳ መሰንዘራቸው የሚዘነጋ አይደለም። መቀመጫውን ጄኔቫ በማድረግ በአውሮፓውያኑ […]
    The post አሜሪካ ከዓለም ሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ራሷን አገለለች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    “ፖለቲካው ኢ-ፍትሃዊነት የሚታይበት ቆሻሻ ሥፍራ” በሚል ነው ዩናይትድ ስቴትስ ከተበባሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ራሷን ማግለሏን ያስታወቀችው። በተባበሩት መንግሥታት የአሜሪካ ተወካይ የሆኑት ኒኪ ሄሊ ምክር ቤቱ “ራሱን ለማግልገል የተነሳ እንዲሁም በሰብዓዊ መብት ላይ የሚያፌዝ” ሲሉ ወርፈውታል። ተወካይዋ ባለፈው ዓመት “ምክር ቤቱ ፀረ-እስራኤል የሆኑ ድምፆች ይስተዋሉበታል” በማለት ወቀሳ መሰንዘራቸው የሚዘነጋ አይደለም። መቀመጫውን ጄኔቫ በማድረግ በአውሮፓውያኑ […] The post አሜሪካ ከዓለም ሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ራሷን አገለለች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    አሜሪካ ከዓለም ሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ራሷን አገለለች
    "ፖለቲካው ኢ-ፍትሃዊነት የሚታይበት ቆሻሻ ሥፍራ" በሚል ነው ዩናይትድ ስቴትስ ከተበባሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ራሷን ማግለሏን ያስታወቀችው። በተባበሩት መንግሥታት የአሜሪካ ተወካይ የሆኑት ኒኪ ሄሊ ምክር ቤቱ "ራሱን ለማግልገል የተነሳ እንዲሁም በሰብዓዊ መብት ላይ የሚያፌዝ" ሲሉ ወርፈውታል።
    0 Comments 0 Shares
  • የዛፍ ስር የክብሬነሽ ምድጃዎች በርካታ ደንበኞችን ለማፍራት ያስቻሉ ሲሆን፥ ለክብሬ ወደፊት ሆቴል የመክፈት ህልምም መሰረት ሆነዋል።
    The post የክብሬነሽ ምድጃዎች – የፉል ንግድ በሀረር appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የዛፍ ስር የክብሬነሽ ምድጃዎች በርካታ ደንበኞችን ለማፍራት ያስቻሉ ሲሆን፥ ለክብሬ ወደፊት ሆቴል የመክፈት ህልምም መሰረት ሆነዋል። The post የክብሬነሽ ምድጃዎች – የፉል ንግድ በሀረር appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    የክብሬነሽ ምድጃዎች - የፉል ንግድ በሀረር
    የዛፍ ስር የክብሬነሽ ምድጃዎች በርካታ ደንበኞችን ለማፍራት ያስቻሉ ሲሆን፥ ለክብሬ ወደፊት ሆቴል የመክፈት ህልምም መሰረት ሆነዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • Habtamu G/tsadik - Dehna Hugni | ደህና ሁኚ - New Ethiopian Music 2018 (Official Video)
    Habtamu G/tsadik - Dehna Hugni | ደህና ሁኚ - New Ethiopian Music 2018 (Official Video)
    0 Comments 0 Shares