Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
ሁሉንም ዕይ
  • አባል ይሁኑ
    Sign In
    አዲስ ምዝገባ
    ፍለጋ

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-20 11:48:01 -
    የብሔራዊ ባንክ ገዥ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የፋይናንስ ጉዳዮች አማካሪ ሆኑ
    ዳዊት ታዬ
    Wed, 06/20/2018 - 09:38
    የብሔራዊ ባንክ ገዥ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የፋይናንስ ጉዳዮች አማካሪ ሆኑ ዳዊት ታዬ Wed, 06/20/2018 - 09:38
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የብሔራዊ ባንክ ገዥ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የፋይናንስ ጉዳዮች አማካሪ ሆኑ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ሰሞኑን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥነት የተነሱት አቶ ተክለ ወልድ አጥናፉ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የፋይናንስ ጉዳዮች ኃላፊ ሆኑ፡፡ ላለፉት 13 ዓመታት በገዥነት በቆዩት አቶ ተክለ ወልድ ምትክ ይናገር ደሴ (ዶ/ር) ሲሾሙ፣ አቶ በቃሉ ዘለቀ ደግሞ ምክትል ገዥ ሆነዋል፡፡ አቶ ተክለ ወልድ የተመደቡበት የፋይናንስ አማካሪነት ኃላፊነት ለመጀመርያ ጊዜ  ራሱን ችሎ መቋቋሙ ታውቋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-20 11:48:01 -
    የፌዴራል ፖሊስ ዋና ዳይሬክተር ጄኔራል ከኃላፊነታቸው ተነስተው በሌላ ኃላፊ ተተኩ
    ታምሩ ጽጌ
    Wed, 06/20/2018 - 09:35
    የፌዴራል ፖሊስ ዋና ዳይሬክተር ጄኔራል ከኃላፊነታቸው ተነስተው በሌላ ኃላፊ ተተኩ ታምሩ ጽጌ Wed, 06/20/2018 - 09:35
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የፌዴራል ፖሊስ ዋና ዳይሬክተር ጄኔራል ከኃላፊነታቸው ተነስተው በሌላ ኃላፊ ተተኩ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) አዲስ ካቢኔ ሲያዋቅሩ፣ የፌዴራል ፖሊስ ዋና ዳይሬክተር ጄኔራል አድርገው ሾመዋቸው የነበሩት ኃላፊ ተነስተው ሌላ ኃላፊ መሾሙ ተጠቆመ፡፡ በቅርቡ ተሹመው የነበሩትና ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በሌላ ዋና ዳይሬክተር ጄኔራል የተተኩት አቶ ያሬድ ዘሪሁን ናቸው፡፡ አቶ ያሬድን በመተካት የፌዴራል ፖሊስ ዋና ዳይሬክተር ጄኔራል ሆነው የተሾሙት ደግሞ አቶ ዘይኑ ጀማል መሆናቸውን የሪፖርተር ምንጮች አረጋግጠዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-20 11:48:01 -
    ሁከት ተከስቶባቸው የነበሩ አካባቢዎች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የክልልነት ጥያቄ አነሱ
    ብሩክ አብዱ
    Wed, 06/20/2018 - 09:18
    ሁከት ተከስቶባቸው የነበሩ አካባቢዎች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የክልልነት ጥያቄ አነሱ ብሩክ አብዱ Wed, 06/20/2018 - 09:18
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ሁከት ተከስቶባቸው የነበሩ አካባቢዎች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የክልልነት ጥያቄ አነሱ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ከሳምንት በፊት በተቀሰቀሰ ሁከት የሰው ሕይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት ተከስቶባቸው የነበሩት የደቡብ ክልል ነዋሪዎች፣ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ጋር በነበራቸው ውይይት የክልልነት ጥያቄ አጉልተው አነሱ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሰኞ ሰኔ 11 ቀን 2010 ዓ.ም. በፓርላማ ሪፖርታቸውን ካቀረቡና የአባላትን ጥያቄ ከመለሱ በኋላ በቀጥታ ወደ ሐዋሳ ከተማ በማቅናት፣ በነጋታው ማክሰኞ ሰኔ 12 ቀን 2010 ዓ.ም. ከሲዳማ ዞን ከፍተኛ አመራሮችና ከነዋሪዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-20 11:48:01 -
    በውጭ ምንዛሪ አጠቃቀም ችግር ከገበያ እየወጡ ያሉ የንግድ ሰዎች የብሔራዊ ባንክ ገዥ ይድረሱልን አሉ
    ውድነህ ዘነበ
    Wed, 06/20/2018 - 09:14
    በውጭ ምንዛሪ አጠቃቀም ችግር ከገበያ እየወጡ ያሉ የንግድ ሰዎች የብሔራዊ ባንክ ገዥ ይድረሱልን አሉ ውድነህ ዘነበ Wed, 06/20/2018 - 09:14
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በውጭ ምንዛሪ አጠቃቀም ችግር ከገበያ እየወጡ ያሉ የንግድ ሰዎች የብሔራዊ ባንክ ገዥ ይድረሱልን አሉ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በውጭ ምንዛሪ እጥረትና አጠቃቀም ችግር ምክንያት ጥሬ ዕቃ ማግኘት ባለመቻላቸው ከምርት እየወጡ መሆናቸውን የሚናገሩ የፋብሪካ ባለቤቶችና መድኃኒትን የመሳሰሉ አስፈላጊ ዕቃዎች የሚያስመጡ ነጋዴዎች፣ ከገበያ እየወጡ መሆኑን በመጥቀስ አዲሱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ይናገር ደሴ (ዶ/ር) እንዲደርሱላቸው ጠየቁ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-20 11:48:01 -
    በደቡብና ኦሮሚያ አዋሳኝ ዞኖች የተፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ደረሰ
    ዳዊት እንደሻው
    Wed, 06/20/2018 - 09:14
    በደቡብና ኦሮሚያ አዋሳኝ ዞኖች የተፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ደረሰ ዳዊት እንደሻው Wed, 06/20/2018 - 09:14
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በደቡብና ኦሮሚያ አዋሳኝ ዞኖች የተፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ደረሰ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በምዕራብ ጉጂና ጌዴኦ ዞኖች ተከስቶ በነበረው ግጭት የተፈናቃዮች ቁጥር ከግማሽ ሚሊዮን በላይ መድረሱን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ከቀናት በፊት ባወጣው ሳምንታዊ ሪፖርት እስካሁን ባለው አኃዝ መሠረት 527,263 ከምዕራብ ጉጂ ዞን ሲፈናቀሉ፣ 170 ሺሕ የሚሆኑት ደግሞ ከጌዴኦ ዞን መፈናቀላቸው ተገልጿል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-20 11:48:01 -
    ቤቶች ኮርፖሬሽን ለከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በአንድ ሥፍራ 53 ቪላዎች ሊገነባ ነው
    ውድነህ ዘነበ
    Wed, 06/20/2018 - 09:01
    ቤቶች ኮርፖሬሽን ለከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በአንድ ሥፍራ 53 ቪላዎች ሊገነባ ነው ውድነህ ዘነበ Wed, 06/20/2018 - 09:01
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ቤቶች ኮርፖሬሽን ለከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በአንድ ሥፍራ 53 ቪላዎች ሊገነባ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    መንግሥት ለከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በአንድ ሥፍራ 53 ዘመናዊ ቪላዎች እንዲገነቡ ወሰነ፡፡ ቤቶቹን በባለቤትነት የሚገነባው በቅርቡ በከፍተኛ ካፒታል የተቋቋመው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ነው፡፡ በደርግ መንግሥት ዘመን ከተገነቡት የሲኤምሲ አፓርትመንቶች ቀጥሎ፣ በኮርፖሬሽኑ በአንድ ሥፍራ ላይ የሚገነቡት ቪላዎች በሥራ ላይ ለሚገኙ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት  ይከፋፈላሉ ተብሏል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • New Business Ethiopia shared a link
    2018-06-20 11:48:01 -
    The United States Secretary of Commerce Wilbur Ross is set to lead a delegation from the President’s Advisory Council on Doing Business in Africa (PAC-DBIA) on a fact-finding mission to Ghana later this month. Under Secretary of Commerce for International Trade Gilbert Kaplan will head the delegation on stops in Ethiopia, Kenya and Côte D’Ivoire […]
    The United States Secretary of Commerce Wilbur Ross is set to lead a delegation from the President’s Advisory Council on Doing Business in Africa (PAC-DBIA) on a fact-finding mission to Ghana later this month. Under Secretary of Commerce for International Trade Gilbert Kaplan will head the delegation on stops in Ethiopia, Kenya and Côte D’Ivoire […]
    NEWBUSINESSETHIOPIA.COM
    U.S. Commerce delegation to visit Ethiopia, Kenya, Ghana, Cote d’Ivoire
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • New Business Ethiopia shared a link
    2018-06-20 11:48:01 -
    The Eritrean government is set to end confrontation with its neighbor Ethiopia and end the longstanding ‘no peace, no war’ condition between the two nations. Eritrea is to send a delegation to Ethiopia, responding to the recent announcement of Ethiopian government to start implementing the UN mediated Algiers Agreement signed on December 12, 2000 ending […]
    The Eritrean government is set to end confrontation with its neighbor Ethiopia and end the longstanding ‘no peace, no war’ condition between the two nations. Eritrea is to send a delegation to Ethiopia, responding to the recent announcement of Ethiopian government to start implementing the UN mediated Algiers Agreement signed on December 12, 2000 ending […]
    NEWBUSINESSETHIOPIA.COM
    Eritrea set to dispatch delegations to Ethiopia for negotiations
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (22865-22872 of 309376)
  • «
  • Prev
  • 2857
  • 2858
  • 2859
  • 2860
  • 2861
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network Amharic
English Amharic
ያግኙን Directory