• (ኤፍ.ቢ.ሲ)- አቶ ዘይኑ ጀማል የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ሆነው ተሾሙ። በቅርቡ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ሆነው የተሾሙት አቶ ያሬድ ዘሪሁን ባለባቸው የጤና እክል ምክንያት ለኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር በግል ያቀረቡት ጥያቄ ማቅረባቸውና ተቀባይነት በማግኘቱ ተነግሯል። ይህንን ተከትሎም አቶ ዘይኑ ጀማል የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል በመሆን መሾማቸውን ያገኘነው መረጃ የመለክታል።
    (ኤፍ.ቢ.ሲ)- አቶ ዘይኑ ጀማል የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ሆነው ተሾሙ። በቅርቡ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ሆነው የተሾሙት አቶ ያሬድ ዘሪሁን ባለባቸው የጤና እክል ምክንያት ለኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር በግል ያቀረቡት ጥያቄ ማቅረባቸውና ተቀባይነት በማግኘቱ ተነግሯል። ይህንን ተከትሎም አቶ ዘይኑ ጀማል የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል በመሆን መሾማቸውን ያገኘነው መረጃ የመለክታል።
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    አቶ ዘይኑ ጀማል የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ሆነው ተሾሙ
    (ኤፍ.ቢ.ሲ)- አቶ ዘይኑ ጀማል የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ሆነው ተሾሙ።በቅርቡ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ሆነው የተሾሙት አቶ ያሬድ ዘሪሁን ባለባቸው የጤና እክል ምክንያት ለኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር በግል ያቀረቡት ጥያቄ ማቅረባቸውና ተቀባይነት በማግኘቱ ተነግሯል።ይህንን ተከትሎም አቶ ዘይኑ ጀማል የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል በመሆን መሾማቸውን ያገኘነ
    0 Comments 0 Shares
  • (ኢዜአ)- የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ያለምንም አድልኦና ወገንተኝነት ህዝብና አገርን ለማገልገል መዘጋጀቱን  ዋና ዳይሬክተሩ ጄኔራል አደም መሐመድ ገለጹ። አገልግሎቱን እንዲመሩ በቅርቡ የተሾሙት አመራሮች ዛሬ በአዲስ አበባ በየደረጃው ከሚገኙ አመራሮች ጋር ትውውቅ አድርገዋል። በዚሁ ወቅት ጄኔራል አደም እንደገለጹት “ተቋሙ መንግስትንና ህዝብ የሰጠውን ተልዕኮ ያለምንም አድልኦና ወገንተኝነት ለመፈጸም ዝግጁ ነው”። ተቋሙ ውጤታማ የሆነ አገልግሎት መስጠት በሚችልበት ደረጃ […]
    (ኢዜአ)- የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ያለምንም አድልኦና ወገንተኝነት ህዝብና አገርን ለማገልገል መዘጋጀቱን  ዋና ዳይሬክተሩ ጄኔራል አደም መሐመድ ገለጹ። አገልግሎቱን እንዲመሩ በቅርቡ የተሾሙት አመራሮች ዛሬ በአዲስ አበባ በየደረጃው ከሚገኙ አመራሮች ጋር ትውውቅ አድርገዋል። በዚሁ ወቅት ጄኔራል አደም እንደገለጹት “ተቋሙ መንግስትንና ህዝብ የሰጠውን ተልዕኮ ያለምንም አድልኦና ወገንተኝነት ለመፈጸም ዝግጁ ነው”። ተቋሙ ውጤታማ የሆነ አገልግሎት መስጠት በሚችልበት ደረጃ […]
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ያለምንም አድልኦና ወገንተኝነት ህዝብና አገርን ለማገልገል መዘጋጀቱን አስታወቀ
    (ኢዜአ)- የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ያለምንም አድልኦና ወገንተኝነት ህዝብና አገርን ለማገልገል መዘጋጀቱን  ዋና ዳይሬክተሩ ጄኔራል አደም መሐመድ ገለጹ።አገልግሎቱን እንዲመሩ በቅርቡ የተሾሙት አመራሮች ዛሬ በአዲስ አበባ በየደረጃው ከሚገኙ አመራሮች ጋር ትውውቅ አድርገዋል።በዚሁ ወቅት ጄኔራል አደም እንደገለጹት “ተቋሙ መንግስትንና ህዝብ የሰጠውን ተልዕኮ ያለምንም አድልኦና ወገንተኝ
    0 Comments 0 Shares
  • (የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር)- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዘይድ ራድ አልሁሴን በምክር ቤቱ 38ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በአገራችን እየተካሄዱ ያሉ ለውጦችን አድንቀዋል፡፡ በክቡር የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ተነሳሽነት በአገራችን ለውጦች መምምጣታቸውን በመጠቆም፣ የህግ የበላይነት ከማስፈን፣ መሰረታዊ የሰብዓዊ መብቶች መርሆዎችን ከማስከበር፣ ሃሳብን በነጻነት ከመግለጽ፣ የመሰብሰብ መብት እና የሲቪክ ማህበራት ተሳትፎ በማሳደግ […]
    (የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር)- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዘይድ ራድ አልሁሴን በምክር ቤቱ 38ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በአገራችን እየተካሄዱ ያሉ ለውጦችን አድንቀዋል፡፡ በክቡር የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ተነሳሽነት በአገራችን ለውጦች መምምጣታቸውን በመጠቆም፣ የህግ የበላይነት ከማስፈን፣ መሰረታዊ የሰብዓዊ መብቶች መርሆዎችን ከማስከበር፣ ሃሳብን በነጻነት ከመግለጽ፣ የመሰብሰብ መብት እና የሲቪክ ማህበራት ተሳትፎ በማሳደግ […]
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በአገራችን እየተካሄዱ ያሉ ለውጦችን አደነቀ
    (የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር)- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዘይድ ራድ አልሁሴን በምክር ቤቱ 38ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በአገራችን እየተካሄዱ ያሉ ለውጦችን አድንቀዋል፡፡በክቡር የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ተነሳሽነት በአገራችን ለውጦች መምምጣታቸውን በመጠቆም፣ የህግ የበላይነት ከማስፈን፣ መሰረታዊ የሰብዓዊ መብቶች መርሆዎችን ከማስከበ
    0 Comments 0 Shares
  • (Walta)- በፊቼ ጨምባላላ በዓል ላይ ግጭት እንዲፈጠር ያደረጉትንአካላት መንግስት ለሕግ እንደሚያቀርባቸው የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገልጸዋል፡፡ በፊቼ ጨምባላላ በዓል ላይ ለተፈጠረው ግጭትና የደረሰውጉዳት እንዲሁም ሲዳማ ህዝብ “የክልል እንሁን”ጥያቄዎችም አስመልክተው ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እንደገለጹት፣ፊቼ ጨምባላላ  በሚከበርበት ወቅት ለሰው ደም መፍሰስምክንያት የሆኑ ግለሰቦችን መንግስት ከህዝቡ ጋር በመሆን ለሕግ ያቀርባቸዋል፡፡ የሲዳማ ህዝብን ክልል የመሆን ጥያቄ ለማንሳት ሕገ መንግስቱ እንደሚፈቅድለት ጠቅላይ ሚንስትሩ ጠቁመው ጥያቄው በሕገ መንግስታዊ መንገድ እንደሚፈታም አስታውቀዋል፡፡ ህብረተሰቡም ለምን ሲዳማ እራሱን ችሎ ክልል መሆን አስፈለገን ብሎ ከላይ  እስከ ታች  በሚገባ እንዲወያዩ እንደሚደረግና እንዲሁም  መንግስትም በራሱ መንገድ በጉዳዩ ላይ ወይይት እንዲያደረግ ጠቅላይ  ሚንስትሩ ተናግረዋል፡፡
    (Walta)- በፊቼ ጨምባላላ በዓል ላይ ግጭት እንዲፈጠር ያደረጉትንአካላት መንግስት ለሕግ እንደሚያቀርባቸው የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገልጸዋል፡፡ በፊቼ ጨምባላላ በዓል ላይ ለተፈጠረው ግጭትና የደረሰውጉዳት እንዲሁም ሲዳማ ህዝብ “የክልል እንሁን”ጥያቄዎችም አስመልክተው ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እንደገለጹት፣ፊቼ ጨምባላላ  በሚከበርበት ወቅት ለሰው ደም መፍሰስምክንያት የሆኑ ግለሰቦችን መንግስት ከህዝቡ ጋር በመሆን ለሕግ ያቀርባቸዋል፡፡ የሲዳማ ህዝብን ክልል የመሆን ጥያቄ ለማንሳት ሕገ መንግስቱ እንደሚፈቅድለት ጠቅላይ ሚንስትሩ ጠቁመው ጥያቄው በሕገ መንግስታዊ መንገድ እንደሚፈታም አስታውቀዋል፡፡ ህብረተሰቡም ለምን ሲዳማ እራሱን ችሎ ክልል መሆን አስፈለገን ብሎ ከላይ  እስከ ታች  በሚገባ እንዲወያዩ እንደሚደረግና እንዲሁም  መንግስትም በራሱ መንገድ በጉዳዩ ላይ ወይይት እንዲያደረግ ጠቅላይ  ሚንስትሩ ተናግረዋል፡፡
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    በፊቼ ጨምባላላ በዓል ላይ ግጭት እንዲፈጠር ያደረጉ አካላት ለሕግ ይቀርባሉ:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ
    (Walta)- በፊቼ ጨምባላላ በዓል ላይ ግጭት እንዲፈጠር ያደረጉትንአካላት መንግስት ለሕግ እንደሚያቀርባቸው የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገልጸዋል፡፡በፊቼ ጨምባላላ በዓል ላይ ለተፈጠረው ግጭትና የደረሰውጉዳት እንዲሁም ሲዳማ ህዝብ "የክልል እንሁን"ጥያቄዎችም አስመልክተው ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እንደገለጹት፣ፊ
    0 Comments 0 Shares
  • (ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ ኃላፊነት ከመጡ በኋላ ላመጧቸው ለውጦች ድጋፍ እና እውቅና መስጠትን ዓላማ ያደረገ ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 16 በአዲስ አበባ ይካሄዳል። የሰልፉ አስተባባሪ ኮሚቴ ዛሬ ረፋድ ላይ በድጋፍ ሰልፉ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫው ላይ እንደተመለከተውም የሰልፉ ዋና ዓላማ በሀገሪቱ አሁን ላይ የመጣውን ለውጥ በማበረታታት እውቅና መስጠት ነው። በአጠቃላይ […]
    (ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ ኃላፊነት ከመጡ በኋላ ላመጧቸው ለውጦች ድጋፍ እና እውቅና መስጠትን ዓላማ ያደረገ ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 16 በአዲስ አበባ ይካሄዳል። የሰልፉ አስተባባሪ ኮሚቴ ዛሬ ረፋድ ላይ በድጋፍ ሰልፉ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫው ላይ እንደተመለከተውም የሰልፉ ዋና ዓላማ በሀገሪቱ አሁን ላይ የመጣውን ለውጥ በማበረታታት እውቅና መስጠት ነው። በአጠቃላይ […]
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    አዲስ አበባ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ድጋፍ ለመስጠት የተዘጋጀ ሰልፍን የፊታችን ቅዳሜ ታስተናግዳለች
    (ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ ኃላፊነት ከመጡ በኋላ ላመጧቸው ለውጦች ድጋፍ እና እውቅና መስጠትን ዓላማ ያደረገ ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 16 በአዲስ አበባ ይካሄዳል።የሰልፉ አስተባባሪ ኮሚቴ ዛሬ ረፋድ ላይ በድጋፍ ሰልፉ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል።በመግለጫው ላይ እንደተመለከተውም የሰልፉ ዋና ዓላማ በሀገሪቱ አሁን ላይ የመጣውን ለውጥ በማበረታታት እ
    0 Comments 0 Shares
  • [Addis Fortune] The speed at which Abiy Ahmed (PhD), chairman of the ruling EPRDF, takes things has begun to unnerve many in the party, gossip observed. His popular rhetoric may have pleased a large number of the public, but his accountability lies with the 180-member EPRDF Council that has elected him a couple of months ago.
    [Addis Fortune] The speed at which Abiy Ahmed (PhD), chairman of the ruling EPRDF, takes things has begun to unnerve many in the party, gossip observed. His popular rhetoric may have pleased a large number of the public, but his accountability lies with the 180-member EPRDF Council that has elected him a couple of months ago.
    ALLAFRICA.COM
    Ethiopia: The Speed At Which Abiy Ahmed Takes Things Has Begun to Unnerve Many...
    Column - The speed at which Abiy Ahmed (PhD), chairman of the ruling EPRDF, takes things has begun to unnerve many in the party, gossip observed. His popular rhetoric may have pleased a large number of the public, but his accountability lies with the 180-member EPRDF Council that has elected him a couple of months ago.
    0 Comments 0 Shares
  • [Ethiopian Herald] Plastics can clog ditches, sewers and cause floods
    [Ethiopian Herald] Plastics can clog ditches, sewers and cause floods
    0 Comments 0 Shares
  • [Ethiopian Herald] ADDIS ABABA - The recent two progressive decisions that have aimed at bringing economic reform and peace with Eritrea are part and parcel of ensuring economic growth and lasting peace in the Horn, said Prime Minister Dr. Abiy Ahmed.
    [Ethiopian Herald] ADDIS ABABA - The recent two progressive decisions that have aimed at bringing economic reform and peace with Eritrea are part and parcel of ensuring economic growth and lasting peace in the Horn, said Prime Minister Dr. Abiy Ahmed.
    ALLAFRICA.COM
    Ethiopia: Premier Gives Insight to Economic Reform, Diplomatic Achievements
    ADDIS ABABA - The recent two progressive decisions that have aimed at bringing economic reform and peace with Eritrea are part and parcel of ensuring economic growth and lasting peace in the Horn, said Prime Minister Dr. Abiy Ahmed.
    0 Comments 0 Shares